loading
ኢዜማ ያቀረበዉ የይግባኝ አቤቱታ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 22፣ 2013 የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት 2ኛ የምርጫ ጉዳዮች ችሎት ኢዜማ ያቀረበውን የይግባኝ አቤቱታ ተቀበለ፡፡ ፍርድቤቱ አቤቱታዉን ተቀብሎ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በጉዳዩ ላይ ምላሽ ይዞ እንዲቀርብ ለሐምሌ 30 ቀን 2013 ዓ.ም ቀጠሮ እንደሰጠዉ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ( ኢዜማ ) በማህበራዊ ገጹ አስታዉቋል፡፡ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ኢዜማ በ28 ምርጫ […]

ለህዳሴ ግድብ ከዳያስፖራው የተሰበሰበ ገንዘብ::

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 22፣ 2013 ለህዳሴ ግድብ በዚህ ዓመት ከ134 ሚሊዮን ብር በላይ ከዳያስፖራው ተሰበሰበ:: የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባባሪ ብሔራዊ ምክርቤት ጽ/ቤት እንዳስታወቀዉ  ላለፉት 10 ዓመታት ዳያስፖራው በቦንድ ግዢ እና በስጦታ ያደረገው ድጋፍ ከ 1 ነጥብ 5 በሊዮን ብር በላይ ነዉ፡፡ የውሃ ሙሌትተከትሎ በተፈጠረው መነሳሳት ከውጭ እና ከአገር ውስጥ ከፍተኛ ድጋፍ እየተደረገ  ነው፡፡ከዚህ […]