loading
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ዲና ሙፍቲ በሳምንታዊ መግለጫቸው በአበይት ፖለቲካዊ፣ ምጣኔ ሀብታዊ እና የዜጋ ዲፕሎማሲ ክንውኖችን ዙሪያ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013  የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ዲና ሙፍቲ በሳምንታዊ መግለጫቸው በአበይት ፖለቲካዊ፣ ምጣኔ ሀብታዊ እና የዜጋ ዲፕሎማሲ ክንውኖችን ዙሪያ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡ ትናንት በመንግሥታቱ የድርጅት ፀጥታ ምክር ቤት የቀረበው የታላቁ የህዳሴ ግድብ ጉዳይ የሶስትዮሽ ድርድሩ ወደ አፍሪካ ህብረት እንዲመለስ የሚል ሀሳብ መቅረቡ ትልቅ ዲፕሎማሲ ስኬት ነው ብለዋል። ቋሚ አባላትም ሁሉም በሚባል […]

ልጆቿን የምታስርብ ሃገር ልትለማ አትችልም-ወይዘሮ ፍሬዓለም ሽባባው

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 በህፃናት ምገባ ላይ ትኩረቱን ያደረገው ስኩል ሚል ኢኒሸቲቭ የተማሪዎችን የምግብ እጥረት ለመቅረፍ የድርሻችንን እንወጣ ሲል ጥሪ አቀረበ፡፡ ድርጅቱ ይህን ያለው በተማሪዎች የምገባ ፕሮግራም የተሰሩትን ሥራዎች ማሳያና የምስጋና መርሐ ግብር ባካሄደበት ወቅት ነው። የስኩል ሚል ኢኒሸቲቭ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ፍሬዓለም ሽባባው ሃገር የምትለማው ዜጎቿን ስትንከባከብ ነው ብለዋል። ልጆች ባሉበት ሁሉ […]