loading
ምርጫው ዓለም አቀፍ መስፈርትን አያሟላም-ባልደራስ::

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18፣ 2013 ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ 6ኛው አገር አቀፍ ምርጫ ዝቅተኛውን ዓለም አቀፍ የምርጫ መስፈርት የማያሟላ ነው አለ፡፡ ፓርቲው በፌስቡክ ገፁ ላይ ባሰፈረው ፅሁፍ በተለያዩ ጊዜያት ሳይንሳዊ ጥናቶች አካሂጄ ነው እዚህ መደምደሚያ ላይ ደረስኩት ብሏል፡፡ ምርጫው ችግር እንዳለበት በማሳያነት ካቀረባቸው ምክንያቶች መካከል በድምፅ አሰጣጥ ወቅት የምርጫ አስፈፃሚዎች የገዢው ፓርቲ እንዲመረጥ የሚረዱ […]

ናይጄሪያ ለ12 ዓመታት በዘለቀው ግጭት ከ300 ሺህ በላይ ህፃናት መገደላቸውን የተባበሩት በ መንግስታት ድርጅት ይፋ አደረገ፡፡

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18፣ 2013 በሰሜናው ምስራቅ የሀገሪቱ ክፍል ለዓመታት በዘለቀው ግጭት በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ ቁጥራቸው ወደ 350 ሺህ ለሚጠጋ ህፃናት ሞት ምክንያት ሆኗል ብሏል ድርጅቱ፡፡ አልጀዚራ እንደዘገበው ከሟቾቹ መካከል የሚበዙት ዕድሜያቸው ከአምስት ዓመት በታች መሆኑን በሪፖርቱ ተመላክቷል፡፡ ቦኩ ሃራም የተባለው ታጣቂ ቡድን እንደ አውሮፓዊያኑ አቆጣጠር በ2009 የተደራጀ ጥቃት ማድረስ ከጀመረ ወዲህ ከ2 ሚሊዮን […]