loading
በሀገራት የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ መግባት አግባብ አይደለም-¬ቻይና፡፡

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 11፣ 2013 ኢትዮጵያ ልዩነቶችን በውይይት ለመፍታት የውጭ ጣልቃ ገብነት እንደማያስፈልጋት ቻይና ገለጸች፡፡ አምባሳደር መለስ ዓለም በኬንያ ከቻይና አምባሳደር ዦ ፒንጂያን ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል። በዚሁ ወቅት አምባሳደሩ በአገሮች የውስጥ ጉዳይ የሚደረግ ጣልቃ ገብነት ቻይና እንደምትቃወም ተናግረዋል። የውስጥ ጉዳይ የየአገራቱ ኃላፊነት በመሆኑ ሌሎች አገሮች በተናጥል ጣልቃ መግባት እንደሌለባቸው አምባሳደር ፒንጂያን […]

ዛምቢያ የነፃነት አባቷን በሞት ተነጠቀች::

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 11፣ 2013 በዛምቢያዊያን ዘንድ የነፃነት አባት በመባል የሚታወቁት የቀድሞው ፕሬዚዳንት ኬኔት ካውንዳ በ97 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፡፡ካውንዳ ከቀናት በፊት ሉሳካ ወደሚገኘው ወታደራዊ ሆስፒታል ገብተው ህክምናቸውን ቢከታተሉም ሀኪሞቻቸው ህይዎታቸውን ማትረፍ አልተቻላቸውም፡፡ የሀገሪቱ ባለሥልጣናት በሰጡት መግለጫ በሽታቸው ከሳንባ ምች ጋር የተገናኘ እንደሆነ ይፋ አድርገዋል፡፡ ረዳታቸው ሮድሪክ ንጎሎ ለአጃንስ ፍራንስ ፕሬስ በሰጡት ቃለ […]