loading
ዜጎች ቢያንስ ትንሹን የጥራት ደረጃ ያሟሉ ቤቶች ያስፈልጓቸዋል-ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 20፣ 2013 ዜጎች ቢያንስ ትንሹን የጥራት ደረጃ ያሟሉ ቤቶች ያስፈልጓቸዋል-ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ የግል ባለሀብቶች በከተሞች ያለውን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመቅረፍ የበኩላቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ አሳሰቡ በኢትዮጵያ የመኖሪያ ቤት ችግርን ለመቅረፍ ያለመው ሠላም የመኖሪያ ቤት ብድር ባንክ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በተገኙበት ይፋ ሆኗል፡፡ ፕሬዚዳንቷ በዚሁ ጊዜ እንዳሉት ኢትያጵያውያን ቢያንስ ትንሹን የጥራት […]

ከአንድ ክፍለ ዘመን በኋላ የተጠየቀው ይቅርታ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 20፣ 2013 ከአንድ ክፍለ ዘመን በኋላ የተጠየቀው ይቅር ጀርመን በቅኝ ግዛት ዘመን በናሚቢያ ላይ የዘር ማጥት ወንጀል መፈጸሟን ባአደባባይ አምና በመቀበል ይቅርታ ጠየቀች፡፡ የጀርመኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሄይኮ ማስ በ20ኛ ክፍለ ዘመን መባቻ ሀገራቸው ናሚቢያን በቅኝ ግዛት በምታስዳድርበት ወቅት በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎችን መግደሏን በማስታወስ የሀገሬው ሰዎች ይቅር እዲሏቸው ጠይቀዋል፡፡ የውጭ […]