loading
ኢትዮጵያ በዘርፈ ብዙ ችግሮች ውስጥ ብትሆንም ወደፊት ብሩህ ተስፋ እንደሚጠብቃት የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ተናገሩ፡፡

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 10 ፣ 2013 ኢትዮጵያ በዘርፈ ብዙ ችግሮች ውስጥ ብትሆንም ወደፊት ብሩህ ተስፋ እንደሚጠብቃት የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ተናገሩ፡፡ ተማሪዎቹ ይህን ያሉት የከፍተኛ ትምህርት እና ሳይንስ ሚኒቴር፣ ከፒፕል ቱ ፒፕል፣ ከአፍሪኮም ሲምፖዚየምና ከኢንተርናሽናል ኔትወርክ ፎር ሀየር ኢጁኬሽን ኢን አፍሪካ ጋር ባዘጋጀው የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ውይይትና ክርክር መድረክ ላይ ነው፡፡ ውይይቱ በዋናነት ያተኮረው ታላቁ የህዳሴው ግድብና […]

ኢትዮጵያዊያን የኢትዮጵያ ሳምንት ፌስቲቫልን እንዲጎበኙ ጥሪ ቀረበ።

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 10 ፣ 2013 ኢትዮጵያዊያን የኢትዮጵያ ሳምንት ፌስቲቫልን እንዲጎበኙ ጥሪ ቀረበ።የባህል እና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶ/ር ሂሩት ካሣው፣ የከተማ ልማት እና ኮንስትራክሽን ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሐመድ እና የሴቶች፣ ወጣቶች እና ሕፃናት ሚኒስትር ፊልሰን አብዱላሂ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድን ጨምሮ ከፍተኛ የስራ ሀላፌዎች በተገኙበት የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።

የኢትዮጵያ ሳምንት በወዳጅነት ፓርክ እየተካሄደ ነው።

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 10 ፣ 2013 የኢትዮጵያ ሳምንት በወዳጅነት ፓርክ እየተካሄደ ነው። በ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሀሳብ አመንጪነት በ 3 ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች የተዘጋጀው ፌስቲቲቫሉ ሀገሪቱ ያላትን ሀብትና የተፈጥሮ ፀጋ ለማስተዋወቅ እንዲሁም ወደ ኢንቨስትመንት አማራጭ ለመለወጥ ያለመ ነው። በፌስቲቫሉ ላይ የተለያዩ ክልሎች ልዩ መገለጫችን ያሉትን ባህላቸውን እያስተዋወቁበት ይገኛሉ። መሰል ፌስቲቫሎች ከሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ አንፃር መዘጋጀታቸው […]