loading
በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት 20 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸዉ አለፈ፡፡

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 9 ፣ 2013 በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት 20 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸዉ አለፈ፡፡ የጤና ሚኒስቴር ባለፉት 24 ሰአታት የኮቪድ 19 ስርጭት መረጃ ባሳወቀበት ወቅት እንደገለጸዉ፤ ባለፈት 24 ሰኣታት ዉስጥ 20 ሰዎች በኮቪድ 19 ህወታቸዉን አጥተዋል፡፡ የህም ባጠቃላይ በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸዉን ያጡ ሰዎችን ቁጥር 3 ሺህ 9 መቶ 96 ደርሷል፡፡ ባለፉት 24 […]

ቴክኖ ታዋቂውን የሆሊውድ ተዋናኝ ክሪስ ኢቫንስን የቴክኖ አለም አቀፍ የንግድ አምባሳደሩ አድርጎ ሾመው::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 9 ፣ 2013 ቴክኖ ታዋቂውን የሆሊውድ ተዋናኝ ክሪስ ኢቫንስን የቴክኖ አለም አቀፍ የንግድ አምባሳደሩ አድርጎ ሾመው:: ክሪስ ኢቫንስ በግንቦት 20 በሚደረገው የTECNO የምርት አውደ ርዕይ ላይ የቴክኖ የንግድ አምባሳደር በመሆን የሚቀርብ ሲሆን በሚቀጥሉት የቴክኖ ዓለም አቀፍ የምርት ዘመቻዎች ላይም ቴክኖን በወከል ይሳተፋል:: ዓለም አቀፉ ፕሪሚየም ስማርት ስልክ ብራንድ TECNO ዛሬ ከሆሊሁዱ […]