loading
በኢትዮጵያ በወንጀል ድርጊት የተገኘን ገንዘብ ወይም ንብረትን ህጋዊ አስመስሎ ከሚቀርብባቸው መንገድ አንደኛው የሪል እስቴት ዘርፉ ነው፡፡

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 17 ፣ 2013 በኢትዮጵያ በወንጀል ድርጊት የተገኘን ገንዘብ ወይም ንብረትን ህጋዊ አስመስሎ ከሚቀርብባቸው መንገድ አንደኛው የሪል እስቴት ዘርፉ ነው፡፡መኒ ላውንደሪንግ ወይም የገንዘብ እጥበት ሌላኛው ስሙ ነው፡፡በኢትዮጵያ ከመኒ ላውንደሪንግ ጋር በተያያዘ የተጠረጠሩ አልሚዎች ላይ ምርመራ መጀመሩን የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ለሸገር ነግሯል፡፡ ገንዘብ ከማሸሽ እና በወንጀል የተገኘን ገንዘብ ህጋዊ አስመስሎ ከማቅረብ ማዕዘን […]

ኢትዮጵያ እና ኤርትራ የሁለትዮሽ ግንኙነት እና የኢኮኖሚ ትብብራቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገለፁ::

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 17 ፣ 2013 ኢትዮጵያ እና ኤርትራ የሁለትዮሽ ግንኙነት እና የኢኮኖሚ ትብብራቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገለፁ:: ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ይህን ያሉት ለሁለት ቀናት ወደ ኤርትራ ባደረጉት ይፋዊ የስራ ጉብኝት ከፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፍወርቂ ጋር በአስመራ ውይይት ማድረጋቸውን ተከትሎ ነው:: ሁለቱ መሪዎች በትግራይ ክልል ከተካሄደው የህግ ማስከበር ዘመቻ እና ተያያዥ ጉዳዮች […]