loading
በሰሜን አሜሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያዉያን እና ትዉልደ ኢትዮጵያዉያን ኮቪድ 19ን ለመከላከል እና ህክምናዉን ለማገዝ ከ1 ነጥብ 2 ሚሊዮን ዶላር በጥሬ እና 2 ነጠብ 7 መሊዮን ዶላር በቁሳቁስ ድጋፍ ማድረጋቸዉ ተገለጸ፡፡

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13 ፣ 2013  በሰሜን አሜሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያዉያን እና ትዉልደ ኢትዮጵያዉያን ኮቪድ 19ን ለመከላከል እና ህክምናዉን ለማገዝ ከ1 ነጥብ 2 ሚሊዮን ዶላር በጥሬ እና 2 ነጠብ 7 መሊዮን ዶላር በቁሳቁስ ድጋፍ ማድረጋቸዉ ተገለጸ፡፡ ይህ የተገለጸዉ በዶክተር እናዉጋዉ መሀሪ የተመሰረተዉ ፒፕል ቱ ፕፕል የተባለዉ ግብረሰናይ ድርጅት ባዘጋጀዉ ዌቢናር ላይ ነዉ ፡፡በዌቢናሩ ከኮቪድ 19 […]

በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ለህዳሴ ግድብ ግንባታ ከቦንድ ሽያጭ ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ለማሰባሰብ እየተሰራ ነው ተባለ::

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13 ፣ 2013 በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ለታላቁ የኢትዮዽያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ የማሰባሰብ ስራ እየተካሄደ መሆኑን የዞኑ የታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበርያ ምክር ቤት አስታዉቋል::የታላቁ የኢትዮዽያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ 10ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ የቦንድ ግዢ ሳምንት በዞኑ አወዳይ ከተማ በይፋ ተጀምሯል:: የዞኑ የታላቁ የህዳሴግድብ ግንባታ ማስተባበርያ ምክር […]

የኮንጎው ተቃዋሚ ፓርቲ እጩ ተወዳዳሪ በምርጫ ማግስት በኮቪድ-19 ምክንያት ህይዎታቸው ማለፉ ተሰማ::

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13 ፣ 2013 የኮንጎው ተቃዋሚ ፓርቲ እጩ ተወዳዳሪ በምርጫ ማግስት በኮቪድ-19 ምክንያት ህይዎታቸው ማለፉ ተሰማ:: የተቃዋሚ ፓርቲን ወክለው በእጩነት ቀርበው የነበሩት ብሪስ ፓርፋይት ለላስ በምርጫው ዋዜማ እለት ነበር በቫይረሱ መያዛቸው በመረጋገጡ ሆስፒታል የገቡት፡፡ኮለላስ ህመማቸው ሲበረታ የተሻለ ህክምና እንዲደረግላቸው ወደ ፈረንሳይ ተወስደው እንደነበርም የምርጫ ቅስቀሳ ዳይሬክተራቸው ተናግረዋል፡፡ ይሁን እንጂ እጩ ተወዳዳሪው ገና […]

በአውስራሊያ የተከሰተው የጎርፍ መጥለቅለቅ በርካታ ሺዎችን ከመኖሪያቸው እያፈናቀለ ነው::

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13 ፣ 2013 በአውስራሊያ የተከሰተው የጎርፍ መጥለቅለቅ በርካታ ሺዎችን ከመኖሪያቸው እያፈናቀለ ነው:: የሀገሪቱ መንግስት እስካሁን የአደጋ ስጋት ያለባቸውን 18 ሺህ ገደማ ነዋሪዎችን ከአካባቢያቸው እንዲነሱ አድርጓል፡፡ በአውስትራሊያ የተከሰተው ጎርፍ በአስከፊነቱ ከ60 ዓመታት ወዲህ ታይቶ እንደማይታወቅ ነው ሮይተርስ የዘገበው፡፡ የኒው ሳውዝ ዌልስን እና ሌሎች አካባቢዎችን ያጥለቀለቀው ጎርፍ በቀጣዮቹ ሳምንታትም ተጠናክሮ እደሚቀጥል የአየር ሁኔታ […]