loading
በሀገራችን ያለውን የአይን ህክምና ዘርፍ ከፍ የሚያረግ እና የተሻለ ህክምና የሚገኝበት ላቪስታ የአይን ህክምና ክሊኒክ ተመርቆ ስራ ጀመረ::

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 6 ፣ 2013 በሀገራችን ያለውን የአይን ህክምና ዘርፍ ከፍ የሚያረግ እና የተሻለ ህክምና የሚገኝበት ላቪስታ የአይን ህክምና ክሊኒክ ተመርቆ ስራ ጀመረ:: ላቪስታ የአይን ህክምና በሀገራችን ያለውን የአይን ህክምና ዘርፍ ለማገዝና በተሻለ ለመስራት መቋቋሙ ተነግሯል፡፡ እንዲሁም በአዳዲስ የአይን ህክምና መሳሪያዎች በመታገዝ ታካሚዎች የተሻሉ የተባሉ መሳሪያዎች ለማግኘት ወደ ውጪ ሀገር ሄደው ለመታከም የሚገደዱበትን […]

በናይጄሪያ 30 ወታደሮች በእስላማዊ ታጣቂ ሀይሎች መገደላቸዉ ተሰማ::

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 6 ፣ 2013 በናይጄሪያ 30 ወታደሮች በእስላማዊ ታጣቂ ሀይሎች መገደላቸዉ ተሰማ:: በሰሜን ምስራቅ ናይጄሪያ በ4ቀናት ዉስጥ በእስለማዊ ታጣቂ ሀይሎች ወደ 30 የሚጠጉ ወታደሮች መገደላቸዉን ወታደራዊና ሚሊሻ ምንጮች ገልፀዋል ፡፡ ጥቃቱ በናይጄሪያ የሰሜን ምስራቅ ክፍልን ጨምሮ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የፀጥታዉ ሁኔታ እየተባባሰ መምጣቱን ያስመሰከረ ነዉም ተብሏል ፡፡ በአራቱ ቀናት በተፈፀመዉ ጥቃት 27 […]