loading
በአፍሪካ በኮቪድ-19 የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ100 ሺህ በላይ መድረሱ ተነገረ፡፡

አዲስ አበባ፣የካቲት 12፣ 2013 በአፍሪካ በኮቪድ-19 የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ100 ሺህ በላይ መድረሱ ተነገረ፡፡ በአህጉሩ የተመዘገበው የሟችና የታማሚዎች ቁጥር ከቀሪው ዓለም ጋር ሲነፃፀር አናሳ ቢሆንም የበሽታው ስርጭት ከነበረበት በፍጥነት እየጨመረ ነው ተብሏል፡፡ በተለይ በአፍሪካ ሁለተኛው ዙር የወረርሽኝ መስፋፋት መከሰቱን ተከትሎ ሆስፒታሎች በሽተኞችን መቀበል እስኪያቅታቸው መጨናነቃቸው ነው የሚነገረው፡፡ አልጀዚራ እንደዘገበው በአፍሪካ በሽታው ከታየ ጀምሮ እስካሁን ድረስ […]

የአልጄሪያው ፕሬዚዳንት አብደልመጅድ ቲቦኒ የሀገሪቱን ፓርላማ በትነው አዲስ ምርጫ እንዲካሄድ ጥሪ አቀረቡ፡፡

አዲስ አበባ፣የካቲት 12፣ 2013 የአልጄሪያው ፕሬዚዳንት አብደልመጅድ ቲቦኒ የሀገሪቱን ፓርላማ በትነው አዲስ ምርጫ እንዲካሄድ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ይህን ውሳኔያቸውን ያሳወቁት አልጄሪያ የሰማእታት ቀንን በምታከብርበት ወቅት ነው ተብሏል፡፡ ቲቦኒ እዚህ ውሳኔ ላይ የደረሱት የተለያዩ የፓርቲ መሪዎች ጋር ተደጋጋሚ ስብሰባዎችና ምክክሮችን ካደረጉ በኋላ መሆኑ ነው የተሰማው፡፡ አፍሪካ ኒውስ እንደዘገበው ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ፕሬዚዳንቱና የካቢኔ አባሎቻቸው ስልጣናቸውን እንዲለቁ […]

የፋሺስት ኢጣሊያ ጦር በአዲስ አበባ ነዋሪዎች ላይ ጭፍጨፋ የፈፀመበት 84ኛው የሠማዕታት ቀን ታስቦ ዋለ::

አዲስ አበባ፣የካቲት 12፣ 2013 የፋሺስት ኢጣሊያ ጦር በአዲስ አበባ ነዋሪዎች ላይ ጭፍጨፋ የፈፀመበት 84ኛው የሠማዕታት ቀን ታስቦ ዋለ:: በአድዋ ሽንፈትን የተከናነበው የፋሺስት ኢጣሊያ ጦር የዛሬ 84 ዓመት ዳግም ኢትዮጵያን ሲወር በአራቱም አቅጣጫ ይፋለሙት በነበሩ ኢትዮጵያዊያ ላይ ግፍና በደል ፈጽሟል። ግፍና በደሉን አንቀበልም ያሉት አብርሃም ደቦጭና ሞገስ አስገዶም ግራዚያኒን በቦምብ ለመግደል ያደረጉትን ያልተሳካ ሙከራ ተከትሎም የግራዚያኒ […]

ዲጂታል የጤና መረጃ አያያዝ ስርዓት በሁሉም ሆስፒታሎች ተግባራዊ እንደሚደረግ ተገለፀ፡፡

አዲስ አበባ፣የካቲት 12፣ 2013 ዲጂታል የጤና መረጃ አያያዝ ስርዓት በሁሉም ሆስፒታሎች ተግባራዊ እንደሚደረግ ተገለፀ፡፡ ዲጂታል የጤና መረጃ አያያዝ ስርዓት በአዲስ አበባ ከተማ ባሉ ሁሉም ሆስፒታሎች ተግባራዊ እንደሚደረግ ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ወ/ሮ አዳነች በየካቲት 12 ሆስፒታል በመገኘት ወረቀት አልባ ዲጂታል የጤና መረጃ አያያዝ ስርዓትን በይፋ ስራ አስጀምረዋል፡፡ በፕሮግራሙም ዛሬ የጀግኖች አርበኞች መታሰቢያ ቀን ለጀግኖች […]

በ5 ክልሎች እና በ2 የከተማ አስተዳደሮች ኤች አይ ቪ/ኤድስ በወረርሽኝ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ::

አዲስ አበባ፣የካቲት 12፣ 2013 በ5 ክልሎች እና በ2 የከተማ አስተዳደሮች ኤች አይ ቪ/ኤድስ በወረርሽኝ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ:: በ5 ክልሎች እና በ2 የከተማ አስተዳድሮች ኤች አይ ቪ/ኤድስ በወረርሽኝ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ የፌዴራል የኤች አይ ቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ጽ/ቤት አስታወቀ። እንደ ሀገር የስርጭት መጠኑ በወረርሽኝ ደረጃ ባይሆንም በጋምቤላ፣ አማራ፣ ሀረሪ፣ አፋር እና ትግራይ ክልሎች፣ እንዲሁም በአዲስ […]