loading
ሴት አመራሮች የላቀ የአመራር ጥበብና በውሳኔ አሰጣጥ የተግባቦታዊ ኪሂል በመጎናፀፍ ተቋማቸውን በብቃት ሊመሩ እንደሚገባ ተገለፀ ፡፡

አዲስ አበባ፣ጥር 03፣ 2013 ሴት አመራሮች የላቀ የአመራር ጥበብና በውሳኔ አሰጣጥ የተግባቦታዊ ኪሂል በመጎናፀፍ ተቋማቸውን በብቃት ሊመሩ እንደሚገባ ተገለፀ ፡፡ በከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከሁሉም የፌደራል ተቋማት ለተውጣጡ ሴት ሚኒስትሮች፣ ሴት ሚኒስቴር ዴኤታዎች፣ ሴት የፓርላማ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎች፣ ኮሚሽነሮችና በከፍተኛ ሴት አመራር ደረጃ ለሚገኙ አካላት የአመራር ጥበብና ተግባቦታዊ ክሂላቸውን የሚያዳብሩበት ስልጠናና እርስ በርሳቸው የካበተ […]

በመላዉ ዓለም የኮቪድ 19 ክትባት መሰጠት መጀመሩ ኢትዮጵያን ከቫይረሱ እንዳይጠነቀቁ ሊያደርግ አይገባም::

አዲስ አበባ፣ጥር 03፣ 2013 በመላዉ ዓለም የኮቪድ 19 ክትባት መሰጠት መጀመሩ ኢትዮጵያን ከቫይረሱ እንዳይጠነቀቁ ሊያደርግ አይገባም ሲሉ አርትስ ያነጋገራቸዉ በሚሊኒየም የኮቪድ 19 ኬር ሴንተር የነርስኒግ ዳይሬክተር ሲስተር ንጋት ወ/ማርያም አሳሰቡ ፡፡ በማዕከሉ ቀደም ሲል ከነበረዉ የታማሚዎች ቁጥርና የፅኑ ህክምና  የሚያስፈልጋቸዉ ሰዎች ቁጥር መበራከታቸዉን ያስታወሱት ሲስተር ንጋት ፤የኮቪድ 19 ክትባት ቢገኝም ለአፍሪካ ብሎም ለኢትዮጵያ ተዳራሽ የመሆኑ […]

ኬንያ እና ሶማሊያ አሁንም በመልካም ጉርብትናቸው የሚቀጡሉበት መንገድ አልተዘጋም ተባለ::

አዲስ አበባ፣ጥር 03፣ 2013 ኬንያ እና ሶማሊያ አሁንም በመልካም ጉርብትናቸው የሚቀጡሉበት መንገድ አልተዘጋም ተባለ:: ሶማሊያ ባለፈው ዲሴምበር ወር በውስጥ ጉዳዬ ጣልቃ ገባችብኝ በሚል መነሻ ከኬንያ ጋር የዲፕሎማሲ ግንኙነቷን በይፋ አቋርጣለች፡፡ ሁለቱ ሀገራት ግንኙነታቸው ወደ ነበረበት እንዲመለስ ተደጋጋሚ ጥረት ሲያደርጉ የአፍሪካ ህብረትም ውዝግቡ በሰላም እንዲፈታ አሳስቦ ነበር፡፡ ሶማሊያ ውስጥ በአስር ሽዎች የሚቆጠሩ ኬንያዊያን ሰራተኞች እንዳሉና በኬንያም […]