loading
ሀብታቸውን ያላስመዘገቡ የክፍለ ከተማና የወረዳ አመራሮች በገንዘብ ቅጣት ሀብታቸውን እንዲያስመዘግቡ ሊደረግ ነው::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2013 ሀብታቸውን ያላስመዘገቡ የክፍለ ከተማና የወረዳ አመራሮች በገንዘብ ቅጣት ሀብታቸውን እንዲያስመዘግቡ ሊደረግ ነው:: ሀብታቸውን ያላስመዘገቡ የክፍለ ከተማና የወረዳ አመራሮች በገንዘብ ቅጣት ሀብታቸውን እንዲያስመዘግቡ ሊደረግ መሆኑን የፌደራል የሥነ-ምግባርና ጸረ-ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ።የፌደራል የሥነ ምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን በአዲስ አበባ ከአሥሩም ክፍለ ከተሞች ከተውጣጡ አመራሮች ጋር በሀብት ምዝገባ ዙሪያ ውይይት አካሂዷል።በዚህም በተቀመጠው መደበኛ የሀብት ማስመዝገቢያ […]

የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ በሶስት የምስራቅ እስያ ሀገራት ጉብኝት ሊያደርጉ ነው::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2013 የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ በሶስት የምስራቅ እስያ ሀገራት ጉብኝት ሊያደርጉ ነው:: ፖምፒዮ ከመጭው ኦክቶበር 4 ጀምሮ ለጉብኝት የመረጧቸው ሀገራት ጃፓን ደቡብ ኮሪያ እና ሞንጎሊያ ናቸው፡፡ በነዚህ ሀገራት ጉብኝታቸውም በዋናነት የሰሜን ኮሪያና የቻይናን ጉዳይ አንስተው ከሀገራቱ ጋር ይመክራሉ ነው የተባለው፡፡ ፖምፒዮ ኦክቶበር 6 ላይ አሜሪካ፣ ጃፓን፣ አውስትራሊያ እና ህንድ […]

የወንጀል ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር የሚውሉት ድርጊታቸው ተጣርቶ መሆኑን የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታወቀ፡፡

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2013 የወንጀል ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር የሚውሉት ድርጊታቸው ተጣርቶ መሆኑን የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታወቀ፡፡በሀገሪቱ ከ2013 እስከ 2022 ለአስር ዓመታት የሚተገበረውን የተቋሙን ስትራቴጂክ እቅድ በተመለከተ ከክልል የጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ተቋማት ጋር ውይይት ተደርጓል። የፌዴራል ምክትል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አቶ ገለታ ስዩም፤ ኢትዮጵያ በ2022 ዓ.ም የአፍሪካ የፍትህ ተቋማት ተምሳሌት እንዲትሆን ለማስቻል እየተሰራ መሆኑን […]

የተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች ወደ ጨረቃ ጉዞ በማድረግ የመጀመሪያዋ የአረብ ሀገር ልትሆን ተዘጋጅታለች ተባለ::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2013  የተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች ወደ ጨረቃ ጉዞ በማድረግ የመጀመሪያዋ የአረብ ሀገር ልትሆን ተዘጋጅታለች ተባለ::ጠቅላይ ሚስትርና የአቡዳቢ አስተዳዳሪ የሆኑት ሼክ ሞሃመድ ቢን ራሽድ አል መክቱም በቱይተር ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት ፅሁፍ ሀገራቸው የጠፈር መንኮራኩር ወደ ጨረቃ ለመላክ መዘጋጀቷን ይፋ አድርገዋል፡፡ አቡዳቢ በቅርቡ ወደ ማርስ ሳተላይት ያመጠቀች ሲሆን እንደ አውሮፓዊያኑ አቆጣጠር በ2024 መንኮራኩር ጨረቃ […]

ፈረንሳይ በሩዋንዳ የዘር ማጥፋት ወንጀል የተከሰሱ ግለሰብ ለዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ተላልፈው እንዲሰጡ ወሰነች::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2013 ፈረንሳይ በሩዋንዳ የዘር ማጥፋት ወንጀል የተከሰሱ ግለሰብ ለዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ተላልፈው እንዲሰጡ ወሰነች:: የፈረንሳይ ከፍተኛ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ፌሊሲን ካቡጋ የተባሉ በዘር ጭፍጨፋው ወቅት ጥቃት አድራሾቹን በመሳሪያ እና በሌሎች ቁሳቁሶች ይደግፉ እንደነበር በማረጋገጡ ነው ተላልፈው እንዲሰጡ የወሰነው፡፡ አልጀዚራ እንደዘገበው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አቃቤ ህግ ሰውየውን የከሰሳቸው ዘር […]

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2013 ኮቪድ 19ን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችሉ ቁሳቁሶችን 5 ሚሊዮን ብር ወጪ በማድረግ አዮዳ አክስዮን የተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት ድጋፍ አደረገ፡፡

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2013 ኮቪድ 19ን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችሉ ቁሳቁሶችን 5 ሚሊዮን ብር ወጪ በማድረግ አዮዳ አክስዮን የተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት ድጋፍ አደረገ፡፡ድጋፉ የተደረገዉ ለኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሰላም ሚኒስቴር ፣ ለኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ፣ ለወላይታ ዞን ጤና መምሪያ ሲሆን  የኮቮድ 19 ወረርሽኝን ለመ ከላከል የሚያስችሉ የንፅህና መጠበቂያዎ ቁሳቁሶች በተለያዮ ማዕከላት ለሚገኙ ህሙማን የመተንፈሻ መሳሪያንና ማረፊያ […]

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 6ተኛዉ አገር አቀፍ ምርጫን ለማካሄድ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ገለፀ::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2013 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 6ተኛዉ አገር አቀፍ ምርጫን ለማካሄድ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ገለፀ::ቦርዱ አያደረገ ያለዉን ዝግጅት ለጋዜጠኞች አስጎብኝቷል፡፡ምርጫ ቦርዱ ለምርጫ ከሚያስፈልጉት ቁሳቁሶች 90 በመቶ ያህሉንም ገዝቶ ማጠናቀቁን ገልጿል፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ባዘጋጀዉ ጉብኝት ለምርጫ የሚያግዙትን የድምጽ አሰጣጥ ቁሳቁስና ምዝጋበ ሂደት ምን እንደሚመስል በኢግዚቢሽን ማዕከልና በኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎ ዉስጥ […]

ግብረገብነት ያለው ትውልድ ለማፍራት የስርዓተ ትምህርት ክለሳ እየተደረገ ነው::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2013 ግብረገብነት ያለው ትውልድ ለማፍራት የስርዓተ ትምህርት ክለሳ እየተደረገ ነው:: ግብረገብነት ያለው በስብዕና እውቀት የተገነባ ትውልድ ለማፍራትየስርዓተ ትምህርት ክለሳ እየተደረገ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ገለፀ ::በአጠቃላይ ትምህርት እየተካሄደ ያለውን ሪፎርምና የቀጣይ አስር ዓመት መሪ እቅድ ዙሪያ የተዘጋጀ የውይይት መድረክ በአዳማ ተካሄዷየትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ በመድረኩ እንደገለጹት የአጠቃላይ ትምህርት ሴክተር የተማሪዎች […]

በፓሪስ የኮሮናቫይረስ ስርጭት በድጋሚ ማገርሸቱ ተሰማ::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2013 በፓሪስ የኮሮናቫይረስ ስርጭት በድጋሚ ማገርሸቱ ተሰማ::በፈረንሳይ ዋና ከተማና ፓሪስና ማርሴል የኮሮና ቫይረስ ስርጭት በድጋሚ በማገርሸቱ ምክንያት በርካታ ተቋማት ለአገልግሎት ዝግ ሆነው እንዲቆዩ መወሰኑ ተሰምቷል፡፡ በሀገሪቱ ባገረሸው የኮቪድ 19 ስርጭት ምክንያት በዋና ከተማዋ ፓሪስ የሚገኙ የምሽት መዝናኛዎችና ሬስቶራንቶች ከማክሰኞ ጀምሮ ዝግ ሆነው እንዲቆዩ የሀገሪቱ ባለስልጣናት ማዘዛቸውን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ትላንት በወጣው የሀገሪቱ ሪፖርት […]

በሲያትል የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ አባላት የተለያዩ የሕክምና ቁሳቁስ ለጤና ሚኒስቴር አስረከቡ::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2013 በሲያትል የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ አባላት የተለያዩ የሕክምና ቁሳቁስ ለጤና ሚኒስቴር አስረከቡ:: ስምንት አባላት ያሉት የልዑካን ቡድን ኮቪድ-19ን ለመከላከል የሚያስችሉ የሕክምና መሳሪያዎችና ሌሎች ቁሳቁስ ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ፅዮን ተክሉና ለጤና ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ሳሕረላ አብዱላሂ አስረክበዋል::የሲያትል ኮሚኒቲ ተወካይ አቶ ፈለቀ ወልደማርያም ድጋፉ የተደረገው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን መከላከያና ሌሎች ቁሳቁስ እንደሚገኙበት ተናግረዋል በድጋፍ […]