loading
የመንገድ ፈንድን ኤጀንሲ ደረሰኝ በማስመሰል ሀሰተኛ ሰነዶችን በማዘጋጀት መንግስት ማግኘት የሚገባውን ገቢ እያጣ እንደሆነ ገለፀ፡፡

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 20፣ 2012 የመንገድ ፈንድን ኤጀንሲ ደረሰኝ በማስመሰል ሀሰተኛ ሰነዶችን በማዘጋጀት መንግስት ማግኘት የሚገባውን ገቢ እያጣ እንደሆነ ገለፀ፡፡ ኤጀንሲዉ ለአርትስ በላከዉ መግለጫ እንዳስታወቀዉ ፤ለመንገድ ፈንድ በአዋጅ ከተለዩ የገቢ ምንጮች አንዱ ክብደትን መሰረት ካደረገ አመታዊ የተሽከርካሪዎች ፈቃድ ማደሻ ክፊያ የሚገኝ ገቢ ነው እሱም እየተጭበረበረ ነዉ ብሏል፡፡ ይሄንን ገቢ ከኢትዮጵያ ፖስታ ቤት ጋር የመንግድ ፈነደ ጽ/ቤት […]

የአንጎላ ፖሊሶች የኮሮና ቫይረስ ገደብን በተላለፉ ሰዎች ላይ በወሰዱት እርምጃ የ7ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 20፣ 2012 የአንጎላ ፖሊሶች የኮሮና ቫይረስ ገደብን በተላለፉ ሰዎች ላይ በወሰዱት እርምጃ የ7ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ፖሊሶች በተጠቀሙት ያልተገባ ሀይል ከሞቱት ዉስጥ ወጣቶችና አፍላ እድሜ ላይ የነበሩ ታዳጊዎችም ይገኑበታል፡፡ ለኮሮና ቫይረስ የተቀመጠዉን ገደብ ተላለፈዉ በመገኘታቸዉ በፖሊስ ተተኩሶባቸዉ መገደላቸዉ ነዉ የተሰማዉ ፡፡ ድርጊቱን በተመለከተ የዓለም አቀፍ መብት ተማጓቹ አሚኒስቲ ኢንተርናሽናል በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ሰዎች እንዳይሞቱ የዓለም […]

ውዳሴ ዲያግኖስቲክ ማዕከል ለ1ሺ ሰዎች ነፃ ምርመራ ሊያደርግ ነው ::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 20፣ 2012 ውዳሴ ዲያግኖስቲክ ማዕከል ለ1ሺ ሰዎች ነፃ ምርመራ ሊያደርግ ነው ::ውዳሴ ዲያግኖስቲክ ማዕከል ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቁ የጤና ምርመራዎችን ከፍለው መመርመር ለማይችሉ 1ሺህ ሰዎች በነፃ ምርመራ ሊያደርግ መሆኑን ገልጿል፡፡ ማዕከሉ˝ጳጉሜን ለጤና˝ በሚል ዘመቻ ላለፉት አስር አመታት ከተለያዩ አገሪቱ ክፍሎች ለሚመጡ ታካሚዎች በነፃ ምርመራ የሚያደርግ ሲሆን ከዚሁ ጎን ለጎንም በምርመራ ውጤት ለሚገኙ ህመሞች ህክምና […]

አሜሪካ በኢራን ላይ በድጋሚ ማዕቀብ ለመጣል ያቀረበችዉን ጥያቄ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዉድቅ አደረገ፡፡

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 20፣ 2012 አሜሪካ በኢራን ላይ በድጋሚ ማዕቀብ ለመጣል ያቀረበችዉን ጥያቄ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዉድቅ አደረገ፡፡ይህንን ተከትሎም አሜሪካ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የወሰነዉ ዉሳኔ አሸባሪዎቹን የሚደግፍ ነዉ ብላለች፡፡የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታዉ ም/ቤት አባላት አብዛኞቹ የአሜሪካን በድጋሚ ማዕቀብ መጣል መፈለግን እንደተቃወሙትና የም/ቤቱ ፕሬዚዳንት አሜሪካ አሁን ላይ በኢራን ተጨማሪ ዓለም አቀፍ ማዕቀብ ለመጣል የምትችልበት ሁኔታ ሊኖር አይችልም […]

ኬንያ በኮሮናቫይረስ ምክንያት የጣለችው የሰዓት እላፊ ገደብ ለተጨማሪ አንድ ወር አራዘመች::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 21፣ 2012 ኬንያ በኮሮናቫይረስ ምክንያት የጣለችው የሰዓት እላፊ ገደብ ለተጨማሪ አንድ ወር አራዘመች::የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ በመግለጫቸው እንዳሉት በዚህ አንድ ወር ጊዜ ውስጥ የምት ከለቦችና መጠጥ ቤቶች ዝግ እንደሆኑ ይቆያሉ፡፡ በሰርግ፣ በቀብር ስነ ስርዓቶችና በሌሎችም ሁነቶች ላይ የሚገኙ ሰዎች ግን ቁጥራቸው ካልበዛና እርቀታቸውን እስከጠበቁ ድረስ አይከለከሉም ነው የተባለው፡፡ ኬንያታ ምንም እንኳ በሀገራችን የቫይረሱ […]

የኒው ዚላንድ ሙስሊሞችን በጅምላ የጨፈጨፈው ወጣት በዕድሜ ልክ እስራት ተቀጣ::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 21፣ 2012 የኒው ዚላንድ ሙስሊሞችን በጅምላ የጨፈጨፈው ወጣት በዕድሜ ልክ እስራት ተቀጣ:: የነጭ የበላይነትን አብዝቶ የሚያቀነቅነው ብሬንተን ታራንት የተባለው የ29 ዓመት ወጣት የፈፀመውን የግድያ ወንጀል ያለ ምንም መከራከሪያ አምኖ ለፍርድ ቤቱ ቃሉን በመስጠቱ ነው ጥፋተኛ የተባለው፡፡ ይህ አውስትራሊያዊ ወጣት ክሪስት ቸርች በተባለ ስፍራ ለፀሎት በተሰባበሱ ሙስሊሞች ላይ በከፈተው ድንገተኛ ተኩስ 51 ሰዎችን መግደሉን […]

ደቡብ አፍሪካ የኮቪድ-19 ፈንድ ያላግባብ አባክነዋል በተባሉ ባለ ስልጠጣናት ላይ ምርመራ ልትጀምር ነው::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 22፣ 2012 ደቡብ አፍሪካ የኮቪድ-19 ፈንድ ያላግባብ አባክነዋል በተባሉ ባለ ስልጠጣናት ላይ ምርመራ ልትጀምር ነው:: የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ይፋ እንዳደረጉት ኮሮናቫይረስን መከላከል ለሚያስፈልጉ ወጭዎች የተመደበው ገንዘብ ለሙስና ተጋልጧል፡፡በመሆኑም ልዩ የምርምራ ግብረ ሃይል ተቋቁሞ እነዚህን ከጉዳዩ ጋር ግንኙነት አላቸው ተብለው የሚጠረጠሩ ባለ ስለጣናትን መርምሮ ለህግ እንዲያቀርብ አዘዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ለዚህ ለጭንቅ ጊዜ የተመደበን […]

በግል ትምህርት ቤቶች ለሚማሩ ተማሪዎች የምዝገባ እና የትምህርት ክፍያ ላይ ምንም አይነት ተጨማሪ ክፍያ እንደማይደረግ ተገለፀ::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 27፣ 2012  በግል ትምህርት ቤቶች ለሚማሩ ተማሪዎች የምዝገባ እና የትምህርት ክፍያ ላይ ምንም አይነት ተጨማሪ ክፍያ እንደማይደረግ ተገለፀ:: የትምህርት ሚኒስቴር እንዳስታወቀዉ የ2013 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ምዝገባ ከነሃሴ 20 ጀምሮ እንዲከናወን ሚኒስቴር ማስታወቁን ተከትሎ ከተማሪዎች ምዝገባ እና ከትምህርት ክፍያ ጋር ተያይዞ ወላጆች ቅሬታን እያቀረቡ እንደሚገኝ ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡ የግል ትምህርት ቤቶቹ የትምህርት ሚኒስቴር የኮሮና ቫይረስ […]

ወለጋ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ስራዎችን እየሰራ መሆኑን አስታወቀ።

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 27፣ 2012 ወለጋ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ስራዎችን እየሰራ መሆኑን አስታወቀ።ዩኒቨርስቲዉ ለአርትስ በላከዉ መግለጫ እንዳስታወቀዉ ከ5 መቶ ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ በሻምቡ ካምፓስ እየተገነቡ ያሉ የተለያዩ ፕሮጄክቶች ያሉበት ደረጃ ተጎብኝተዋል። የጉብኝቱ ዋና አላማም በመገንባት ላይ ያሉ እና ተገንብተው የተጠናቀቁ ፕሮጀክቶችን ያሉበት ደረጃ በመገምገም የወደፊት አቅጣጫ ለማስቀመጥ ታቅዶ የተካሄደ መሆኑን የወለጋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት […]