loading
በመተከል ያለዉን የፀጥታ ችግር ከመሰረቱ ለመፍታት የተቀናጀ ኃይል እንዲሰማራ መደረጉን ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ገለጹ፡፡

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 15፣ 2013 በመተከል ያለዉን የፀጥታ ችግር ከመሰረቱ ለመፍታት የተቀናጀ ኃይል እንዲሰማራ መደረጉን ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቤንሻንጉል ክልል በመተከል ዞን ያለዉ የጸጥታ ችግር በተለያየ መንገድ ለመፍታት የተቀናጀ ኃይል እንደሰማራ ተደርጓል ብለዋል፡፡ በቤንሻንጉል ክልል መተከል ዞን በዜጎች ላይ እየተፈፀመ ያለዉ ጭፍጨፋ እጅግ ኣሳዛኝ መሆኑን ጠቅላየሚኒስትሩ ገልጸዋል፡፡ በወገኖቻችን ላይ በተፈጸመዉ ኢሰባዊ ድርጊትም […]

በጋራ የድንበር አካባቢ በሱዳን በኩል የተደረጉ አዳዲስ ለዉጦችን የቀደሙ ስምምነቶችን የሚጥሱ በመሆናቸዉ በአስቸኳይ እንዲቆሙ ኢትዮጵያ አሳሰበች::

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 15፣ 2013 በጋራ የድንበር አካባቢ በሱዳን በኩል የተደረጉ አዳዲስ ለዉጦችን የቀደሙ ስምምነቶችን የሚጥሱ በመሆናቸዉ በአስቸኳይ እንዲቆሙ ኢትዮጵያ አሳሰበች:: የጠቅላይ ሚኒስቴር ፕሬስ ሰክሬተርያት ጽ/ቤት ለአርትስ በላከዉ መረጃ እንዳስታወቀዉ፤ ሱዳን ከጥቅምት ወር መጨረሻ ጀምሮ ድንበር አካባቢ የቀደሙ ስምምነቶችን የሚጥሱ ፤እና መሬት ላይ ያለዉን እዉነታ የሚለዉጡ እንቅስቃሴዎችን እያደረገች እንደሆነና እንቅስቃሴዉ በአስቸኳይ እንደቆምና ወደቀደመዉ ቦታ እንዲመለስ የኢትዮጵያ […]