loading
የትግራይ ክልል ወደቀደመው መረጋጋትና ሰላም እየተመለሰ መሆኑ ተገለጸ::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2013  የትግራይ ክልል ወደቀደመ ሰላሙና መረጋጋት እየተመለሰ መሆኑን የትግራይ ብልጽግና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ነብዩ ስሁልሚካኤል አስታወቁ:: በክልሉ የመማር ማስተማር ሂደቱን ለማስጀመር የትምህርት ሚኒስቴር ተጨማሪ 50 ሚሊዮን ብር መመደቡን ገለጸዋል፡፡ አቶ ነብዩ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንዳስታወቁት፤ በህወሓት ቡድን ወደ አለመረጋጋት ገብቶ የነበረው የትግራይ ክልል አሁን ላይ ወደቀደመ ሰላምና መረጋጋቱ እየተመለሰ […]

አመንስቲ ኢንተርናሽናል አረጋዊያንን ከሽብርተኞች ጥቃት መጠበቅ ይገባል የሚል ጥሪ አቀረበ::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2013  በተለያዩ ሀገራት የሚደርሱ የሽብር ጥቃቶች በእድሜ የገፉ አረጋዊያን ላይ እያደረሰ ያለው ጉዳት ለመከላከል ሁሉም የድርሻውን መወጣት አለበት ነው ያለው ተቋሙ፡፡ አፍሪካ ኒውስ እንደዘገበው በተለይ እንደ ናይጄሪያ፣ ማሊ፣ እንዲሁም በአብዛኛው የመካከለኛው አፍሪካ ሀገራት ችግሩ ከፋ ነው፡፡ የናይጄሪያው ፕሬዚዳንት ሙሃማዱ ቡሃሪ ገና ወደ ስልጣን በመጡ ማግስት ተደጋጋሚ የሽብር ጥቃት የሚያደርሰውን ቦኩ ሃራምን […]

ቤናሚን ኔታኒያሁ በፓርቲያቸው ውስጥ አዲስ የስልጣን ተቀናቃኝ ግለሰብ ተነስቶባቸዋል::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2013 ቤናሚን ኔታኒያሁ በፓርቲያቸው ውስጥ አዲስ የስልጣን ተቀናቃኝ ግለሰብ ተነስቶባቸዋል:: በጠቅላይ ሚኒስትር ቤናሚን ኔታኒያ የሚመራው የሊኩድ ፓርቲ ሁነኛ ሰው የሆኑት ጌዲዮን ሳር ራሳቸውን ከፓርቲው ማግለላቸውን አስታውቀዋል፡፡ ለዚህ ምክንያታቸው ደግሞ ኔታኒያሁ ከሀገራቸው ይልቅ የራሳቸውን ጥቅም ያስቀድማሉ ስለዚህ ከሳቸው ጋር መስራት አልፈልግም የሚል ነው፡፡ ባለፈው ሳምንት የምርጫ ተቀናቃኛቸው የነበሩትና አብረዋቸው የጥምር መንግስት የመሰረቱት […]