loading
በአፍሪካ የኮሮናቫይረስ ታማሚዎች ቁጥር ከ2 ሚሊዮን ማለፉ ተሰማ::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 09፣ 2013 በአፍሪካ የኮሮናቫይረስ ታማሚዎች ቁጥር ከ2 ሚሊዮን ማለፉ ተሰማ:: ጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ እንዳስታወቀው በአሁኑ ጊዜ በአህጉሩ በወረርሽኙ የተያዙ ሰወች ከ1 ሚሊዮን 986 ሺህ በላይ ደርሰዋል፡፡ በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ሳቢያ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ደግሞ 47 ሺህ 647 መድረሱን የአፍሪካ የበሽታዎች መከላከለያና መቆጣጠሪያ ማእከል በሪፖርቱ ይፋ አድርጓል፡፡ ሲ ጂ ቲ ኤን እንደዘገበው በበሽታው ከተያዙት […]

ተናሰባቹ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አንድ የምርጫ ደህንነት ባለስልጣንን አባረሩ::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 09፣ 2013 ተናሰባቹ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አንድ የምርጫ ደህንነት ባለስልጣንን አባረሩ:: ምርጫው ተጭበርብሯል በሚለው አቋማቸው የጸኑት ትራምፕ የሳይበር እና መሰረተ ልማት ደህንነት ሃላፊ የነበሩትን ክሪስ ክሬብን ነው ያባረሯቸው፡፡ ለክሬብ መባረር ምክንያት የተባለው ደግሞ የዘንድሮው ምርጫ በአሜሪካ ታሪክ ካለፉት ምርጫዎች ሁሉ አስተማማኝና ተዓማኒ ነው የሚል ከትራምፕ በተቃራኒ የቆመ አስተያየት በመስጠታቸው ነው፡፡ ትራምፕ በሰጡት […]