loading
በሕዳሴ ግድቡ የሦስትዮሽ ድርድር የአፍሪካ ሕብረት ባለሞያዎች ሚና ከፍ ይበል በሚለው የኢትዮጵያ ሐሳብ ግብጽ ሳትስማማ መቅረቷን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2013 በሕዳሴ ግድቡ የሦስትዮሽ ድርድር የአፍሪካ ሕብረት ባለሞያዎች ሚና ከፍ ይበል በሚለው የኢትዮጵያ ሐሳብ ግብጽ ሳትስማማ መቅረቷን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ::በህዳሴዉ ግድብ ዙሪያ የአፍሪካ ህብረት ባለሙያዎች ሚና ከፍ ይበል በሚለዉ ዙሪያ ግብፅ እንዳልተስማማች የዉጪ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሃሳቡ ላይ ሱዳን ስትስማማ ግብጽ ሳትቀበል መቅረቷን ነዉ የዉጪ ጉዳይ ሚኒስቴር የገለጸዉ፡፡ኢትዮጵያ የአፍሪካውያን ችግሮች […]

የገጽ ለገጽ የመማር ማስተማር ሂደት ላልተወሰነ ጊዜ ተራዘመ ፡፡

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2013 የገጽ ለገጽ የመማር ማስተማር ሂደት ላልተወሰነ ጊዜ ተራዘመ ፡፡የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ለአርትስ በላከዉ መግለጫ እንዳስታወቀዉ ከ8ኛና 12ኛ ክፍል ዉጪ በተቀሩ ክፍሎች ትምህርት ከመጀመሩ በፊት በኮቪድ19 የቀዉስ ጊዜ የትምህርት አመራርና አስተዳደር ስትራቴጂ እቅድ ላይ የተቀመጡ ስታንዳርዶችን ሟሟላት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ነዉ ፡፡ ከጥቅምት 30 ጀምሮ ይጀመራል የተባለዉ ትምህርት አስፈላጊ […]