loading
ጣሊያን የኮሮናቫይረስ ስርጭት መባባሱን ተከትሎ የእንቅስቃሴ ገደቦችን መጣል ጀመረች::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2013 ጣሊያን የኮሮናቫይረስ ስርጭት መባባሱን ተከትሎ የእንቅስቃሴ ገደቦችን መጣል ጀመረች:: ፕሬዚዳንት ጁሴፔ ኮንቴ በሀገራቸው ዳግም የተስፋፋውን የኮቪድ-19 ስርጭት ለመግታት ሁለተኛው ዙር የእንቅስቃሴ እቀባ እንደሚያስፈልግ በአፅንዖት ተናግረዋል፡፡ የተለያዩ ከተሞች ከንቲባዎች ህዝብ በብዛት የሚስተናገድባቸውን አካባቢዎች ለደህንት ሲባል አንዲዘጉ ስልጣን ተሰጥቷቸዋል ነው የተባለው፡፡ ጣሊያን ይህን እምጃ ለመውሰድ የተገደደችው ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ዜጎቿ እንደ አዲስ […]

እስራኤል እና የተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች አዳዲስ ስምምነቶችን ተፈራረሙ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2013  እስራኤል እና የተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች አዳዲስ ስምምነቶችን ተፈራረሙ::በቅርቡ የዲፕሎማሲ ስምምነት ያደረጉት ሁለቱ ሀገራት ያለ ቪዛ ጉዞዎችን መፍቀድን ጨምሮ አራት የሚሆኑ ስምምነቶችን ተፈራርመዋል ነው የተባለው፡፡ሌሌቹ የስምምነት ዘርፎች ደግሞ የአቬሽን ኢንዱስትሪ፣ የኢኮኖሚ ትብብር እና ኢንቨስትመንትን የተመለከቱ ናቸው፡፡ አልጀዚራ እደዘገበው ቴል አቪቭ እና አቡዳቢ በቅርቡ የጀመሩት የዲፕሎማሲ ግንኙነት በፍጥነት መሻሻል እየታየበት ነው፡፡ሁለቱ ሀገራት […]

የአፍሪካ ህብረት እና ኢኩዋስ የጊኒ የምርጫ ሂደት ችግር እንዳልታየበት ተናገሩ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2013 የአፍሪካ ህብረት እና ኢኩዋስ የጊኒ የምርጫ ሂደት ችግር እንዳልታየበት ተናገሩ:: የምእራብ አፍሪካ የኢኮኖሚ ማህበረሰብ እና አፍሪካ ህብረት የምርጫ ሂደቱን ከታዘቡ በኋላ በሰጡት መግለጫ፤ የጊኒ ህዝብ ምርጫው በሰላማዊ መንገድ እዲካሄድ ላደረገው ብስለት የተሞላበት እንቅስቀቃሴ አድናቆታቸውን ቸረዋል፡፡ ከተቃዋሚዎቹ በኩል ግን በምርጫው ወቅት የተወሰኑ ችግሮች እንደነበሩ ሲናገሩ ተደምጠዋል ነው የተባለው፡፡ የፕሬዚዳንት አልፋ ኮንዴ […]

የህዳሴ ግድብ ግንባታ ከተጀመረ አንስቶ ከህብረተሰቡ በተደረገ ድጋፍ 14 ቢሊዮን ብር ማሰባሰብ መቻሉ ተገለፀ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2013 የህዳሴ ግድብ ግንባታ ከተጀመረ አንስቶ ከህብረተሰቡ በተደረገ ድጋፍ 14 ቢሊዮን ብር ማሰባሰብ መቻሉ ተገለፀ:: የታላቁ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሄራዊ ምክር ቤት ይህን አስተዋፅዖ ላደረጉት ሁሉ ምስጋና አቅርቧል፡፡ ለተሰበሰበው ገንዘብ በሀገር ውስጥ ከሚኖሩ ኢትያጵዊያን በተጨማሪ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያን እና ትውለደ ኢትዮጵያን ተሳትፎም የጎላ ነበር ተብሏል፡፡ የድጋፍ ገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ […]

በጊኒ ምርጫ ማግስት በተቀሰቀሰ ግጭት አስር ሰዎቸ መገደላቸው ተሰማ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2013 በጊኒ ምርጫ ማግስት በተቀሰቀሰ ግጭት አስር ሰዎቸ መገደላቸው ተሰማ:: የአፍሪካ ህብረትና የምእራብ አፍሪካ ኢኮኖሚ ማህበረሰብ ኢኮዋስ ሂደቱ ሰላማዊ ነበር ብለው :: የመሰከሩለት የጊኒ ምርጫ ውጤቱ ገና በይፋ ሳይገለፅ ብጥብጥ አስከትሏል፡፡ ግጭቱ የተቀሰቀሰው የተቃዋሚ መሪው ሴሎ ዲያሎ ገና ድምፅ ቆጠራው ሳይጠናቀቅ አሸንፌያለሁ ብለው ለደጋፊዎቻቸው ከተናገሩ ከቀናት በኋላ ጊዜያዊ ውጤቱ ፕሬዚዳንት አልፋ […]

በኮቪድ 19 ምክንያት በአፍሪካ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ 40 ሺ አለፈ:

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2013 በኮቪድ 19 ምክንያት በአፍሪካ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ 40 ሺ አለፈ:: የዓለም ጤና ድርጅት ይፋ ባደረገዉ መረጃ ደቡብ አፍሪካ ከ18 ሺ 656 በላይ ዜጎቿን በኮቪድ 19 ምክንያት በማጣት በአሁጉሪቱ ቀዳሚ ሀገር ናት፡፡ አሁን ላይ በአፍሪካ አህጉር በአጠቃላይ በወረርሽኙ ምክንያት የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ40 ሺ አልፏል፡፡ 6 ሺህ አንድ መቶ አርባ […]

በከተሞች የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መፍታት ትኩረት ሊሰጠው ይገባል ሲሉ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 በከተሞች የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መፍታት ትኩረት ሊሰጠው ይገባል ሲሉ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ::በከተሞች ለሰላም እጦት መንስኤ የሆኑ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መፍታት ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ አስታወቁ፡፡ ፕሬዝዳንቷ ይህን ያስታወቁት በአርባምንጭ ከተማ እየተካሄደ ባለው የከተሞች የሰላም ፎረም ላይ ነው፡፡”የፍትህና ተጠያቂነት መጓደል፣ የኑሮ ደረጃ ልዩነቶች፣ እንዲሁም ስራ አጥነት በከተሞች የሚስተዋሉ […]

የአገር መከላከያ ሠራዊቱ ከፖለቲካው ጋር የሚወድቅ የሚነሳ ሳይሆን ከአገርና ከሕዝብ ጋር የሚዘልቅ ነው ሲሉ ሜጀር ጀኔራል ሹማ አብደታ ገለፁ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013የአገር መከላከያ ሠራዊቱ ከፖለቲካው ጋር የሚወድቅ የሚነሳ ሳይሆን ከአገርና ከሕዝብ ጋር የሚዘልቅ ነው ሲሉ ሜጀር ጀኔራል ሹማ አብደታ ገለፁ:: እየተገነባ ያለው የአገር መከላከያ ሠራዊት ከፖለቲካው ጋር የሚወድቅ የሚነሳ ሳይሆን ከአገርና ከሕዝብ ጋር ዘላቂነት ያለው ነው” ሲሉ በሠራዊቱ የልዩ ዘመቻዎች ኃይል ዋና አዛዥ ሜጀር ጀኔራል ሹማ አብደታ ተናገሩ።ሜጄር ጄኔራሉ ሠራዊቱ በሰው ኃይል […]

ለትግራይ ወረዳ፣ ከተማና ቀበሌ የድጎማ በጀት የሚተላለፍበት አሰራር ዝግጅት ማጠናቀቁን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 ለትግራይ ወረዳ፣ ከተማና ቀበሌ የድጎማ በጀት የሚተላለፍበት አሰራር ዝግጅት ማጠናቀቁን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡የሚኒስቴሩ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ሃጂ ኢብሳ እንደተናገሩት የፌዴሬሽን ምክር ቤት ባስተላለፈው ውሳኔ መሰረት ሚኒስቴሩ ለክልሉ ወረዳዎች ፣ ከተሞችና ቀበሌዎች የድጎማ በጀቱን የሚያስተላልፍበትን የአሰራር ዝግጅት አጠናቋል፡፡በሚኒስቴሩ የተዘጋጀው የበጀት ድጎማ አሰራር በሚቀጥለው ሳምንት ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ቀርቦ ከጸደቀ በኋላ […]

የህግ ባለሙያ አካል ጉዳተኞች ማህበር በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ተመሰረተ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 የህግ ባለሙያ አካል ጉዳተኞች ማህበር በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ተመሰረተ::የህግ ባለሙያ አካል ጉዳተኞች ማህበር ምስረታ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎችና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ይፋ ተደረገ። በማህበሩ ምስረታ ላይም የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ወይዘሮ መዓዛ አሸናፊ፣ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ እና የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶክተር ዳንኤል በቀለን ጨምሮ […]