loading
ከግንቦት መጨረሻ እስከ ሰኔ ወር መጀመሪያ ባለው ጊዜ ምርጫ ለማካሄድ ዕቅድ ተይዟል ተባለ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 ከግንቦት መጨረሻ እስከ ሰኔ ወር መጀመሪያ ባለው ጊዜ ምርጫ ለማካሄድ ዕቅድ ተይዟል ተባለ:: ይህ የተባለው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ6ኛው አገራዊ ምርጫ በሚከናወኑ ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ ከሲቪክ እና ከመገናኛ ብዙሃን አባላት በመከረበት ወቅት ነው፡፡ በውይይቱ ወቅት እንደተባለው ከታህሳስ እስከ ጥር ባሉት ጊዜያት የመራጮች ምዝገባ እንደሚካሄድ ታውቋል፡፡ የቦርዱ ሰብሳቢ ወይዘሪት […]

በሴኔጋል ድንበር አካባቢ በደረሰ የጀልባ አደጋ በርካታ ስተኞች ህይዎታቸው አላፏል ተባለ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 በሴኔጋል ድንበር አካባቢ በደረሰ የጀልባ አደጋ በርካታ ስተኞች ህይዎታቸው አላፏል ተባለ:: የተባሩት መንግስታት ድርጅት በመግለጫው እንዳለው በአደጋው ሳቢ 140 ስደተኞችና ናቸው ህይዎታቸው ያለፈው፡፡ ጀልባዋ 200 ሰዎችን አሳፍራ ስትጓዝ በድንገት የእሳት አደጋ መከሰቱ ስደተኞቹ ለሞት አደጋ የተዳረጉት ተብሏል፡፡ አልጀዚራ እንደዘገበው የሴኔጋል እና የስፔን አሳ አጥማጆችና የባህር ሃይል አባላት ባደረጉት አሰሳ ቀሪዎችን […]

የብራዚሉ ፕሬዚዳንት ዳግም የእንቅስቃሴ እቀባ ማድረግ ከእብደት ይቆጠራል አሉ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 የብራዚሉ ፕሬዚዳንት ዳግም የእንቅስቃሴ እቀባ ማድረግ ከእብደት ይቆጠራል አሉ:: የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ አቅልለው በማየታአቸው በርካታ ብራዚላዊያንን ዋጋ አስከፍለዋል:: ተብለው የሚተቹት ፕሬዚዳንቱ የእንቅስቃሴ ገደቦችን አጥብቀው እየተቃወሙ ነው፡፡ አብዛኞቹን የአውሮፓ ሀገራትን ጨምሮ በመላው ዓለም ወረርሽኙ ዳግም እየተስደፋፋ መሆኑን ተከትሎ አዳዲስ መመሪያዎች እያወጡ ሲሆን ቦልሶናሮ ግን እምጃውን ርባና ቢስ በማለት ተችተውታል፡፡ አልጀዚራ እንደዘገበው ክትባትን […]