loading
ስፔን የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ብሄራዊ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እና የሰዓት እላፊ ገደቦችን ደነገገች::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2013 ስፔን የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ብሄራዊ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እና የሰዓት እላፊ ገደቦችን ደነገገች::የስፔኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ፔድሮ ሳንቸዝ ለመነሻነት ለ15 ቀናት የተጣለው ድንጋጌ ለስድት ወራት እንዲራዘም ፓርላማቸዉን እንደሚጠይቁ ተናግረዋል፡፡በተለያዩ ግዛቶች የተጣሉት የምሽት ጊዜ የሰዓት እላፊ ገደቦች እንደአስፈላጊነቱ ሊያጥሩና ሊረዝሙ አንደሚችሉ ነው የተነገረው፡፡ አልጀዚራ እንደዘገበው አዲሱ የስፔን የእንቅስቃሴ እቀባ በግልም ሆነ በመንግስት […]

የጤናውን ዘርፍ ጥራት እና ተደራሽነት ለማሳደግ የግሉ ዘርፍ እየተጫወተ ያለው ሚና ከፍተኛ እንደሆነ ተገለፀ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2013 የጤናውን ዘርፍ ጥራት እና ተደራሽነት ለማሳደግ የግሉ ዘርፍ እየተጫወተ ያለው ሚና ከፍተኛ እንደሆነ ተገለፀ::የጤና ጥበቃ ሚንስተር ሚኒስቴር ዶክተር ሊያ ታደሰ ለጤናው ዘርፍ መንግስት ከሰጠው ትኩረት ጎን ለጎን የግሉ ዘርፍ የሚኖረው ሚና ከፍተኛ ነው ብለዋል። ዶክተር እመቤት ልዩ የጥርስ ህክምና ክሊኒክ አሁን ላይ በአለማችን የጥርስ ህክምና የመጨረሻ ቴክኖሎጂ የሆነውን ካድ ካም […]