loading
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አመራሮች የምርጫ ቦርድን የምርጫ ዝግጅት ጎበኙ::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2013 የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አመራሮች የምርጫ ቦርድን የምርጫ ዝግጅት ጎበኙ::የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎና የምክር ቤት አመራሮች የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የምርጫ ቅድመ ዝግጅትን እየጎበኙ ነው። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛው አገር አቀፍ ምርጫ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ የመከላከያ መንገዶችን በመተግበር እንዲካሄድ ከጤና ሚኒስቴር የቀረበለትን ምክረ ሃሳብ በተጨባጭ በማጤን […]

ናይጄሪያዊቷ እንስት የዓለም የንግድ ድርጅትን ለመምራት ጫፍ ላይ ደርሰዋል::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2013 ናይጄሪያዊቷ እንስት የዓለም የንግድ ድርጅትን ለመምራት ጫፍ ላይ ደርሰዋል:: የቀድሞዋ የናይጄሪያ የገንዘብ ሚንስትር ንጎዚ ኦኮንጆ ከደቡብ ኮሪያዋ ተፎካከሪያቸው ጋር የመጨረሻውን ዙር ውድድር ተቀላቅለዋል፡፡ የሃርቫርድ ዩንቨርሲቲ ምሩቅ የሆኑት ኦኮንጆ እና የመጨረሻው ዙር የደረሱት የኬንያ፣ የሳኡዲ አረቢያ እና የእንግሊዝ ተወዳዳሪዎችን በልጠው በመገኘታቸው ነው፡፡ ሀገራቸውን ደቡብ ኮሪያን በገንዘብ ሚኒስትርነት እያለገሉ የሚገኙት ዩ ሚዩንግ […]

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከህመማቸው አገግመው በሳምንቱ መጨረሻ ወደ ስራ ይመለሳሉ ተባለ::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2013 ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከህመማቸው አገግመው በሳምንቱ መጨረሻ ወደ ስራ ይመለሳሉ ተባለ:: በቤተ መንግስታቸው ተወሽበው የከረሙት ፕሬዚዳንት ትራምፕ ከኮሮናቫይረስ ማገገማቸውን ሀኪሞቻቸው ተናግረዋል፡፡ በመጀመሪያ በዋይት ሀውስ ቀጥሎም በወታደራዊ ሆስፒታል ህክምናቸውን የተከታተሉት ትራምፕ በለይቶ ማቆያ ውስጥ ጊዜየን ማጥፋት አልፈልግም የምጫ ክርክሬን በፊት ለፊት ማድረግ እፈልጋለሁ ብለዋል፡፡ የአሜሪካ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ […]