loading
ትራምፕ ኮሮረናቫይረስ አሜሪካዉያንን እንደጎዳ አመኑ::

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2012 ትራምፕ ኮሮረናቫይረስ አሜሪካዉያንን እንደጎዳ አመኑ::ሲ ኤን ኤን እንደዘገበዉ ትራምፕ ኮሮና ቫይረስ በአሜሪካ እነደተገኘ በመጀመሪያዎቹ ሳመንታት ቫይረሱ አደገኛ እንደሆነ ያዉቁ እንደነበር ተናግረዋል ብሏል፡፡ትራምፕ ከታዋቂዉ ጋዜጠኛ ቦብ ዉድዋር ጋር ባደረጉት የድምጽ ቅጂ ቃለ ምልልስ ፤ ኮሮና ቫይረስ በጣም አደገኛ በትንፋሽ የሚተላለፍ ፤በፍጥነት የሚዛመት ከዚህ በፊት ከነበሩ ጎንፋኖች በጣም ገዳይ መሆኑን ያዉቁ እንደነበር […]

የማሊ ወታደራዊ አዛዦች ከ18 ወራት በኋላ የሲቪል አስተዳደር ለማቋቋም ወሳኔ አሳለፉ::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 የማሊ ወታደራዊ አዛዦች ከ18 ወራት በኋላ የሲቪል አስተዳደር ለማቋቋም ወሳኔ አሳለፉ:: ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ቡበከር ኬታን በመፈንቅለ መንግስተር ከስልጣን አውርዶ ሀገሪቱን እየመራ ያለው የማሊ ወታደራዊ ጁንታ የሲቪል መንገስት ለመመስረት የአንድ ዓመት ከመንፈቅ ጊዜ ያስፈልገኛል ብሏል፡፡ የምዕራብ አፍሪካ ኢኮኖሚ ማህበረሰብ ኢኩዋስ በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ማሊ ወደ ሲቪል አስተዳደር መመለስ አለባት ቢልም […]

የዓለም ጤና ድርጅት ከፍተኛው የኮቪድ-19 ታማሚዎች ቁጥር መመዝገቡ እንዳሳሰበው ገለፀ::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 የዓለም ጤና ድርጅት ከፍተኛው የኮቪድ-19 ታማሚዎች ቁጥር መመዝገቡ እንዳሳሰበው ገለፀ:: ድርጅቱ በሰጠው መግለጫ በ24 ሰዓታት ውስጥ በዓለም ከ307 ሺህ በላይ ሰዎች በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ መያዛቸው ሪፖርት ደርሶኛል ብሏል፡፡ ቢቢሲ እንደዘገበው ከሁሉም ሀገራት የበለጠ ከፍተኛውን ቁጥር ያስመዘገቡት ህንድ አሜሪካና ብራዚል ናቸው፡፡ እንደሪፖርቱ በሳምንቱ መጨረሻ ህንድ 94 ሺህ 372፣ አሜሪካ 45 ሺህ 523፣ […]

ለኮቪድ 19 ህሙማን እና አገልግሎት ሰጪዎች የእራት ግብዣ ተደረገ::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 ለኮቪድ 19 ህሙማን እና አገልግሎት ሰጪዎች የእራት ግብዣ ተደረገ::በሚሊኒየም አዳራሽ የኮቪድ ማዕከል ለሚገኙ ቁጥራቸው አንድ ሺ ለሚሆኑ ሰዎች የአዲስ አመትን በዓል ምክንያት በማድረግ የእራት ግብዣ መደረጉ ተሰምቷል፡፡ በእራት ፕሮግራሙ 3 መቶ ለሚሆኑ የኮቪድ 19 ታማሚዎች ባሉበት ሆነው መመገብ ይችሉ ዘንድ ምግብ የቀረበላቸው ሲሆን ቁጥራቸው 7 መቶ ለሚሆኑት ሃኪሞች እና የተለያዩ […]

በያዝነው ሳምንት ኢትዮጵያን ጨምሮ በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ከፍተኛ መጠን ያለው ዝናብ ይጠበቃል::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2013  በያዝነው ሳምንት ኢትዮጵያን ጨምሮ በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ከፍተኛ መጠን ያለው ዝናብ ይጠበቃል:: በኢትዮጵያ እና ሌሎች የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነመንግስታት ሀገራት ከፍተኛ መጠን ያለው ዝናብ ሊጥል እንደሚችል የምስራቅ አፍሪካ የአየር ንብረት የልህቀት ማዕከል አስጠንቅቋል፡፡ ማዕከሉ እንደገለጸው በተለይም በመካከለኛው እና ምዕራብ ኢትዮጵያ እና በሰሜን ምስራቅ ሶማሊያ አካባቢዎች ከባድ ዝናብ ሊጥል ይችላል፡፡ በእነዚህ […]

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በአሜሪካ የተከሰተውን ቃጠሎ ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር አይገናኝም አሉ::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2013 ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በአሜሪካ የተከሰተውን ቃጠሎ ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር አይገናኝም አሉ:: በካፎርኒያ፣ኦሬጎን እና ዋሽንግተን የተከሰተው ሰደድ እሳት ያደረሰውን ውድመት የጎበኙት ትራምፕ የደን አጠባበቅ ችግር እንጂ ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር የሚያገናኘው ነገር የለም ብለዋል፡፡ ቢቢሲ እንደዘገበው ተርራምፕ በጉብኛታቸው ወቅት ከአካባቢው ባለ ስልጣናት ጋር ባደረጉት ውይት ጉዳዩን ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር […]

የምዕራብ አፍሪካ ሀገራት መሪዎች ከማሊ ወታደራዊ አዛዦች ጋር ስምምነት ላይ መድረስ አልቻሉም ተባለ::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2013 የምዕራብ አፍሪካ ሀገራት መሪዎች ከማሊ ወታደራዊ አዛዦች ጋር ስምምነት ላይ መድረስ አልቻሉም ተባለ:: የምእራብ አፍሪካ ኢኮኖሚ ማህበረሰብ ኢኩዋስ በማሊ መፈንቅለ መንግስት አካሂደው ሀገሪቱን እየመሩ ያሉት ጄኔራሎች ስልጣናቸውን በአስቸኳይ ለሲቪል እንዲያስረክቡ ያቀረበው ጥያቄ ቀና ምለሽ አላገኘም፡፡ ኢኩዋስ ለወታደራዊ ጁንታው የሰጠው ቀነ ገደብ ያለፈ ሲሆን በአስራ ሁለት ወራት ውስጥ ምርጫ ተደርጎ ሀገሪቱ […]

ሱዳን ዋና ከተማዋን ካርቱምን በአንድ ጊዜ ሊያጠፋ የሚችል ተቀጣጣይ ፈንጂ መያዟን አሰታወቀች::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2013 ሱዳን ዋና ከተማዋን ካርቱምን በአንድ ጊዜ ሊያጠፋ የሚችል ተቀጣጣይ ፈንጂ መያዟን አሰታወቀች:: የሀገሪቱ ባለ ስልጣናት እንዳሉት ከጉዳዩ ጋር ግንኙነት አላቸው የተባሉ 41 ሰዎች በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ተደርጓል፡፡ የሱዳን መንግስት አቃቤ ህግ ታጌልሲር አል ሄብር በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ፈንጂው ባይያዝና ቢፈነዳ ኖሮ የካርቱምን ከተማ ሙሉ በሙሉ የማጥፋት አቅም እንደነበረው ተናግረዋል፡፡ አፍሪካ […]

ኢራን የተባበሩት አረብ ኤሜሬቶችና ባህሬን ከእስራኤል ጋር ያደረጉትን የዲፕሎማሲ ስምምነት አወገዘች::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2013 ኢራን የተባበሩት አረብ ኤሜሬቶችና ባህሬን ከእስራኤል ጋር ያደረጉትን የዲፕሎማሲ ስምምነት አወገዘች:: ፕሬዚዳንት ሀሰን ሩሃኒ እነዚህ ከጠላታችን እስራኤል ጋር ስምምነት የደረጉ ሁለት የአረብ ሀገራት ወደፊት እስራኤል በገልፉ አካባቢ ለምታደርስው ማነኛውም ጉዳት ተጠያቂ ይሆናሉ ብለዋል፡፡ እስራኤል በፍልስጤማዊያን ወገኖቻችን ላይ በየቀኑ ወንጀል እየፈፀመች ሳለ ከሷ ጋር መተባበርና በቀጠናው የጦር ሰፈር እንድትነባ ለመፍቀድ መዘጋጀት […]

ኢትዮጵያና በሩሲያ ፌዴሬሽን መካከል የኒዉክለር ሃይልን ለሰላማዊ ዓለማ ለመጠቀም የተደረገ የትብብር ስምምነት ማፅደቂያ ረቂቅ አዋጅ እንዲፀድቅ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተላለፈ፡፡

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2013 ኢትዮጵያና በሩሲያ ፌዴሬሽን መካከል የኒዉክለር ሃይልን ለሰላማዊ ዓለማ ለመጠቀም የተደረገ የትብብር ስምምነት ማፅደቂያ ረቂቅ አዋጅ እንዲፀድቅ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተላለፈ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ረቂቅ አዋጅን ያቀረበ ሲሆን ሁለቱ ሀገራት የ1968ቱ የኒዉክለር መሳሪያዎቹን እሽቅድድምን የሚከለክለዉ ዓለም አቀፍ ስምምነትና ከዓለም አቀፉ የአዉቶሚክ ኢነርጂ ኤጄንሲ ጋር የገብትን ስምምነት ባከበረ መልኩ የኒዉክለር ኢነርጂ […]