loading
የማሊ ወታደራዊ አዛዦች ከ18 ወራት በኋላ የሲቪል አስተዳደር ለማቋቋም ወሳኔ አሳለፉ::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 የማሊ ወታደራዊ አዛዦች ከ18 ወራት በኋላ የሲቪል አስተዳደር ለማቋቋም ወሳኔ አሳለፉ:: ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ቡበከር ኬታን በመፈንቅለ መንግስተር ከስልጣን አውርዶ ሀገሪቱን እየመራ ያለው የማሊ ወታደራዊ ጁንታ የሲቪል መንገስት ለመመስረት የአንድ ዓመት ከመንፈቅ ጊዜ ያስፈልገኛል ብሏል፡፡ የምዕራብ አፍሪካ ኢኮኖሚ ማህበረሰብ ኢኩዋስ በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ማሊ ወደ ሲቪል አስተዳደር መመለስ አለባት ቢልም […]

የዓለም ጤና ድርጅት ከፍተኛው የኮቪድ-19 ታማሚዎች ቁጥር መመዝገቡ እንዳሳሰበው ገለፀ::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 የዓለም ጤና ድርጅት ከፍተኛው የኮቪድ-19 ታማሚዎች ቁጥር መመዝገቡ እንዳሳሰበው ገለፀ:: ድርጅቱ በሰጠው መግለጫ በ24 ሰዓታት ውስጥ በዓለም ከ307 ሺህ በላይ ሰዎች በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ መያዛቸው ሪፖርት ደርሶኛል ብሏል፡፡ ቢቢሲ እንደዘገበው ከሁሉም ሀገራት የበለጠ ከፍተኛውን ቁጥር ያስመዘገቡት ህንድ አሜሪካና ብራዚል ናቸው፡፡ እንደሪፖርቱ በሳምንቱ መጨረሻ ህንድ 94 ሺህ 372፣ አሜሪካ 45 ሺህ 523፣ […]

ለኮቪድ 19 ህሙማን እና አገልግሎት ሰጪዎች የእራት ግብዣ ተደረገ::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 ለኮቪድ 19 ህሙማን እና አገልግሎት ሰጪዎች የእራት ግብዣ ተደረገ::በሚሊኒየም አዳራሽ የኮቪድ ማዕከል ለሚገኙ ቁጥራቸው አንድ ሺ ለሚሆኑ ሰዎች የአዲስ አመትን በዓል ምክንያት በማድረግ የእራት ግብዣ መደረጉ ተሰምቷል፡፡ በእራት ፕሮግራሙ 3 መቶ ለሚሆኑ የኮቪድ 19 ታማሚዎች ባሉበት ሆነው መመገብ ይችሉ ዘንድ ምግብ የቀረበላቸው ሲሆን ቁጥራቸው 7 መቶ ለሚሆኑት ሃኪሞች እና የተለያዩ […]