loading
በሶማሊያ ሞቃዲሾ በደረሰ የሽብር ጥቃት በርካቶች መሞታቸው ተነገረ፡፡

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2012 በሶማሊያ ሞቃዲሾ በደረሰ የሽብር ጥቃት በርካቶች መሞታቸው ተነገረ፡፡ በሞቃዲሺ በሚገኝ አንድ ሬስቶራንት በደረሰ የቦንብ ጥቃት ህጻናትን ጨምሮ 3 ሰዎች ህይወታቸው ወዲያው ሲያልፍ 7 ሰዎች መቁሰላቸውን የመንግስት ቃል አቀባይ ተናግሯል፡፡ የሀገሪቱ ማስታወቂያ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ኢስማኤል ሙክታር እንደገለጹት ጥቃቱን ያደረሰው አጥፍቶ ጠፊ ሞቃዲሾ ብሄራዊ ቲያትር ቤት አጠገብ ወደሚገኘው ሬስቶራንት በመግባት የያዘውን ቦንብ […]

ትራምፕ ኮሮረናቫይረስ አሜሪካዉያንን እንደጎዳ አመኑ::

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2012 ትራምፕ ኮሮረናቫይረስ አሜሪካዉያንን እንደጎዳ አመኑ::ሲ ኤን ኤን እንደዘገበዉ ትራምፕ ኮሮና ቫይረስ በአሜሪካ እነደተገኘ በመጀመሪያዎቹ ሳመንታት ቫይረሱ አደገኛ እንደሆነ ያዉቁ እንደነበር ተናግረዋል ብሏል፡፡ትራምፕ ከታዋቂዉ ጋዜጠኛ ቦብ ዉድዋር ጋር ባደረጉት የድምጽ ቅጂ ቃለ ምልልስ ፤ ኮሮና ቫይረስ በጣም አደገኛ በትንፋሽ የሚተላለፍ ፤በፍጥነት የሚዛመት ከዚህ በፊት ከነበሩ ጎንፋኖች በጣም ገዳይ መሆኑን ያዉቁ እንደነበር […]