loading
በግል ትምህርት ቤቶች ለሚማሩ ተማሪዎች የምዝገባ እና የትምህርት ክፍያ ላይ ምንም አይነት ተጨማሪ ክፍያ እንደማይደረግ ተገለፀ::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 27፣ 2012  በግል ትምህርት ቤቶች ለሚማሩ ተማሪዎች የምዝገባ እና የትምህርት ክፍያ ላይ ምንም አይነት ተጨማሪ ክፍያ እንደማይደረግ ተገለፀ:: የትምህርት ሚኒስቴር እንዳስታወቀዉ የ2013 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ምዝገባ ከነሃሴ 20 ጀምሮ እንዲከናወን ሚኒስቴር ማስታወቁን ተከትሎ ከተማሪዎች ምዝገባ እና ከትምህርት ክፍያ ጋር ተያይዞ ወላጆች ቅሬታን እያቀረቡ እንደሚገኝ ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡ የግል ትምህርት ቤቶቹ የትምህርት ሚኒስቴር የኮሮና ቫይረስ […]

ወለጋ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ስራዎችን እየሰራ መሆኑን አስታወቀ።

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 27፣ 2012 ወለጋ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ስራዎችን እየሰራ መሆኑን አስታወቀ።ዩኒቨርስቲዉ ለአርትስ በላከዉ መግለጫ እንዳስታወቀዉ ከ5 መቶ ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ በሻምቡ ካምፓስ እየተገነቡ ያሉ የተለያዩ ፕሮጄክቶች ያሉበት ደረጃ ተጎብኝተዋል። የጉብኝቱ ዋና አላማም በመገንባት ላይ ያሉ እና ተገንብተው የተጠናቀቁ ፕሮጀክቶችን ያሉበት ደረጃ በመገምገም የወደፊት አቅጣጫ ለማስቀመጥ ታቅዶ የተካሄደ መሆኑን የወለጋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት […]