loading
የፕሬዚዳንት አላሳኒ ኦታራ ለሶስተኛ ጊዜ ለምርጫ በእጩነት መቅረብ ኮትዲቯራያዊያንን አስቆይቷል::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ08፣ 2012የፕሬዚዳንት አላሳኒ ኦታራ ለሶስተኛ ጊዜ ለምርጫ በእጩነት መቅረብ ኮትዲቯራያዊያንን አስቆይቷል:: ፕሬዚዳንቱ ለሶስተኛ ጊዜ እንዲወዳደሩ የሀገሪቱ ህገ መንግስት ስለማይፈቅድላቸው ቦታውን ለሌሎች ይልቀቁ የሚል ጥያቄ ይዘው ነው ሰልፈኞቹ አደባባይ የወጡት፡፡ ዛሬ ለተቃውሞ የወጣነው ህግ ሲጣስ እያየን ዝም አንልም ብለን ነው ያሉት ተቃዋሚዎቹ መላው የኮትዲቯር ህዝብ ተቃውሞውን እንዲቀላቀል ጥሪ አቅርበዋል፡፡ የቀድሞውን የኮትዲቯር ፕሬዚዳንት ሎረን ባግቦን ጨምሮ […]

ኒው ዚላንድ የኮሮናቫይስን ለወራት ተቆጣጥራ ከቆየች በኋላ አዲስ ታማሚዎችን ማግኘቷ ትልቅ ስጋት ፈጥሮባታል::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ08፣ 2012ኒው ዚላንድ የኮሮናቫይስን ለወራት ተቆጣጥራ ከቆየች በኋላ አዲስ ታማሚዎችን ማግኘቷ ትልቅ ስጋት ፈጥሮባታል:: ሀገሪቱ ከ100 ቀናት በላይ ዜጎቿ ከኮቪድ19 ነጻ ሆነው የከረሙ ሲሆን ሰሞኑን አዳዲስ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ተገኝተዋል ተብሏል፡፡ከሶስት ቀናት ባልበለጠ ገዜ የታማሚዎቹ ቁጥር ወደ 17 ከፍ ማለቱ መሰማቱን ሲ ጂ ቲ ኤን  በዘገባው አስነብቧል፡፡ የኒው ዚላንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ጀሲንዳ አርደርን የበሽታው […]

እጅ ንክኪ ነፃና ለአጠቃቀም ቀላል የእጅ ማስታጠቢያ የፈጠራ ውድድር ምዝገባ ተጀመረ::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ08፣ 2012 ከእጅ ንክኪ ነፃና ለአጠቃቀም ቀላል የእጅ ማስታጠቢያ የፈጠራ ውድድር ምዝገባ ተጀመረ::ውድድር በዩ. ኤስ. ኤድ ትራንስፎርም ዋሽ እና ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ትብብር ነዉ የተዘጋጀዉ፡፡ የውድድሩ አዘጋጆች በሰጡት መግለጫ ማንኛውም በቴክኒክና ሞያ ላይ የተሰማሩ ድርጅቶችም ይሁኑ በቴክኖሎጂ ፈጠራ ላይ የሚሰሩ ግለሰቦች መወዳደር ይችላሉ፡፡በሚኒስቴሩ የጤና አጠባበቅ ምክትል ዳይሬክተር አቶ አሽረፈዲን ዮያ እንደተናገሩት ህብረተሰቡ በንክኪ የሚተላለፉ […]