loading
የህዝቦች ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ኢትዮጵያዊያን ሊረባረቡ ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ7፣ 2012  የህዝቦች ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ኢትዮጵያዊያን ሊረባረቡ ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ:: ጠቅላይ ሚኒስትሩይን ያሉት ሁለተኛው ሃገር አቀፍ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መረሃ ግብር የማጠቃለያ ፕሮግራም ላይ በተገኙበት ወቅት መሆኑን ነው። በፕሮግራሙ ስነሰርዓት ችግኝ በመትከል የተሳተፉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የለውጡ ኃይል ወደ ስልጣን ሲመጣ የገባውን ቃል ለመፈፀም ከፍተኛ ጥርት እያደረገ ይገኛል ብለዋል። በሁለተኛው […]

የህዳሴ ግድቡ ሁሉም ሥራዎች በተያዘላቸው ዕቅድ መሰረት እየተከናወኑ መሆናቸው ተገለፀ::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ7፣ 2012 የህዳሴ ግድቡ ሁሉም ሥራዎች በተያዘላቸው ዕቅድ መሰረት እየተከናወኑ መሆናቸው ተገለፀ:: የግድቡ አጠቃላይ የሲቪል ሥራ አፈጻጸም 88 ነጥብ 5 በመቶ፤ የግንባታ ፕሮጀክቱ ደግሞ 75 በመቶ መድረሱን የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ዋና ሥራ አስኪያጅ ኢንጅነር ክፍሌ ሆሮ ገልጸዋል። ኢንጅነር ክፍሌ እንደገለጹት ከመጀመሪያው ዙር የግድቡ ውሃ ሙሌት በኋላም የግንባታ ሥራዎች በተያዘላቸው ዕቅድ መሰረት እየተከናወኑ ነው። […]

ፈረንሳይ በምስራቃዊ ሜዲትራንያን አካባቢ ወታደራዊ ሀይሏን ለማጠናከር እያሰበች ነው ተባለ::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ7፣ 2012 ፈረንሳይ በምስራቃዊ ሜዲትራንያን አካባቢ ወታደራዊ ሀይሏን ለማጠናከር እያሰበች ነው ተባለ:: ፓሪስ ሁለት ተዋጊ ጀቶችን ጨምሮ የባህር ሃይል እዝ ወደ ቀጠናው ለመላክ መዘጋጀን ተናግራለች፡፡ አልጀዚራ እንደዘገበው ፈረንሳይ ይህን የምታደርገው ቱርክ ወደስፍራው የጦር መርከቦችን መላኳን ተከትሎ በአንካራ እና በአቴንስ መካከል ውጥረት በመፈጠሩ ነው ተብሏል፡፡ የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በአካባው የተፈጠረው ሁኔታ በሁለቱ ሀገራት መካከል […]

ጀርመን ለሊባኖስ የምታደርገው ድጋፍ ገሀሪቱ ከምታርገው ሪፎርም ጋር የተያያዘ መሆኑን ገለፀች::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ7፣ 2012 ጀርመን ለሊባኖስ የምታደርገው ድጋፍ ገሀሪቱ ከምታርገው ሪፎርም ጋር የተያያዘ መሆኑን ገለፀች:: የጀርመኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒሰትር ሄይኮ ማስ ድጋፉን አስመልክተው ሲናገሩ ቤይሩት ከደረሰባት አደጋ እንድታገግም ብቻ ሳይሆን ወደፊት ለሚጠብቃት የፖሊሲ መሻሻያ ጭምር ነው የምንደግፋት ብለዋል፡፡ሚድል ኢስት ሞኒተር እንደዘገበው ጀርመን በአደጋው ከባድ ጉዳት ለደረሰባት ቤይሩት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ የ1.18 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ በሊባኖስ ቀይ […]