loading
ዲሱ የአልጄሪያ ጠቅላይ ሚንስትር አዲስ ካቢኔ ላዋቅር ነው አሉ

አዲሱ የአልጄሪያ ጠቅላይ ሚንስትር አዲስ ካቢኔ ላዋቅር ነው አሉ። የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር አህመድ ኦያሂያ በሀገሪቱ የተቀሰቀሰውን ህዝባዊ ተቃውሞ ተከትሎ ስልጣናቸውን መልቀቃቸው የሚታወስ ሲሆን እርሳቸውን ተክተው ኑረዲን ቤዶኡ አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን ተሹመዋል፡፡ ባለፈው ሳምንት የተሾሙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከፖለቲካ እንቅስቃሴዎች ገለልተኛ የሆኑ ባለሙያዎችን ያካተተ አዲስ ካቢኔ ለመሰየም ውይይት ማድረግ መጀመራቸውን የሀገሪቱ ዜና ወኪል ኤፒኤስ ዘግቧል፡፡ አዲስ […]

መረጃዎች የአውሮፕላን አደጋውን መንስኤ በተመለከተ ወደ ቦይንግ እየጠቆሙ ነው

መረጃዎች የአውሮፕላን አደጋውን መንስኤ በተመለከተ ወደ ቦይንግ እየጠቆሙ ነው። ብዙ ተስፋ የተጣለበት እና ለምርመራ ወደ ፈረንሳይ የተላከው የመረጃ ሳጥንም የኢትዮጵያ አየር መንገድ አደጋ ከኢንዶኔዢያው ጋር ተመሳሳይነት እንዳለው የሚያሣይ መረጃ አቀብሏል የኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት ከሆነውና ቢሾፍቱ አቅራቢያ ከወደቀው ቦይንግ 737 ማክስ ኤይት አውሮፕላን ስብርባሪ ውስጥ የመረጃ መዝጋቢ ሳጥን(ብላክ ቦክስ) መገኘቱ የአደጋውን መንስዔ ለማወቅ ሲቃትቱ ለነበሩ ልቦች ሁሉ እፎይታን አስገኝቷል። ይህ ሳጥን በዚህ ፍጥነት ሊገኝ መቻሉ  በአደጋው  ዙሪያ የሚሰነዘሩ መላምታዊ መረጃዎችን በማስቀረት ሳይንሳዊ […]

መጋቢት 29 ይጀመራል የተባለው አራተኛው የህዝብና ቤት ቆጠራላልተወሰነ ጊዜ  ተራዘመ 

መጋቢት 29 ይጀመራል የተባለው አራተኛው የህዝብና ቤት ቆጠራላልተወሰነ ጊዜ  ተራዘመ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የሚመራዉ የሕዝብና ቤቶች ቆጠራ ኮሚሽን  ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ መጋቢት 29 ቀን 2011 ዓ.ም. ይጀመራል ተብሎ ዕቅድ የተያዘለት አራተኛዉ የሕዝብና ቤቶች ቆጠራ ላልተወሰነ ጊዜ እንዲራዘም ወስኗል፡፡   ኮሚሽኑ ሰፊ ውይይት ካደረገ በኋላ በመጨረሻም አራተኛውን የህዝብና ቤቶች ቆጠራ ላልተወሰነ ጊዜ እንዲራዘም […]

“በዛሬው እለት ቦሌ አካባቢ ተከስቶ የነበረው የጸጥታ ችግር የቡድን ጸብ እንጂ የፖለቲካ ግጭት አይደለም ” የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን

“በዛሬው እለት ቦሌ አካባቢ ተከስቶ የነበረው የጸጥታ ችግር የቡድን ጸብ እንጂ የፖለቲካ ግጭት አይደለም ” የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን። በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ ውስጥ በተለምዶ ቦሌ ሚካኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ተፈጥሮ የነበረው የጸጥታ ችግር ተራ የቡድን ጸብ እንጂ ከፖለቲካ ግጭት ጋር የተገናኘ እንዳልሆነ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። በቡድን ጸቡ ተካፋይ የነበሩትን 231 ተጠርጣሪዎች በሙሉ […]