loading
የሶማሊያው የኢንፎርሜሽን ሚኒስትር ስልጣን በቃኝ አሉ፡፡

የሶማሊያው የኢንፎርሜሽን ሚኒስትር ስልጣን በቃኝ አሉ፡፡

የኢንፎርሜሽን ሚንስትሩ ዳሂር ሞሀመድ ጊሌ ሀላፊነታቸውን በፈቃዳቸው የለቀቁት ፕሬዝዳንት ሞሀመድ ፋርማጆ በሚመሩት የፌደራል አስተዳደር  የሀሳብ ልዩነት ስላላቸው ነው ተብሏል፡፡

አፍሪካ ኒውስ እንደዘገበው የሶማሊያ ጠቅላይ ሚኒስቴር ቢሮ የጊሌ የመልቀቂያ ደብዳቤ እንደደረሰው እና ጥያቄቸውን መቀበሉን ማረጋገጫ ሰጥቷል፡፡

ዳሂር ሞሀመድ ጊሌ ከ11 ወራት በፊት በጠቅላይ ሚኒስትር አሊ ሀሰን ካይር ነበር የሶማሊያ የኢንፎርሜሽን ሚኒስትር ሆነው የተሾሙት፡፡

የጊሌን ከሀላፊነታቸው መልቀቅ ተከትሎ የንግድ ሚኒስትሩ አብዲ ሃይር ማሪየ በቦታቸው የተተኩ ሲሆን የሳቸውን ቦታ ደግሞ አብዱላሂ አሊ ሀሰን እንዲይዙት ተደርጓል፡፡

መንገሻ ዓለሙ

የሶማሊያው የኢንፎርሜሽን ሚኒስትር ስልጣን በቃኝ አሉ፡፡

ዳሂር ሞሀመድ ጊሌ የሶማሊያ ፌደራል መንግስት ጋር አልተስማሙም፡፡

ኢትዮጵያ እያካሄደች ያለውን የኢኮኖሚ ማሻሻያ የዓለም ባንክ ፕሬዝዳንት አደነቁ፡፡ ፕሬዝዳንቱ  የዓለም ባንክ  ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ትብብር  አጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል፡፡

ኢትዮጵያ እያካሄደች ያለውን የኢኮኖሚ ማሻሻያ የዓለም ባንክ ፕሬዝዳንት አደነቁ፡፡ ፕሬዝዳንቱ  የዓለም ባንክ  ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ትብብር  አጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል፡፡

በኢትዮጵያ እና በኤርትራ መካከል የተደረገው የሰላም ሂደት የፌደራል መንግስት እንጂ የትግራይ መንግስት አልተቀበለውም እየተባለ የሚናፈሰው ወሬ መሰረተ ቢስ ነዉ ተባለ፡፡

በኢትዮጵያ እና በኤርትራ መካከል የተደረገው የሰላም ሂደት የፌደራል መንግስት እንጂ የትግራይ መንግስት አልተቀበለውም እየተባለ የሚናፈሰው ወሬ መሰረተ ቢስ ነዉ ተባለ፡፡