loading
በሳምንቱ የመጨረሻ ቀናት የተካሄዱ ውድድሮች ላይ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች መልካም ውጤት አስመዝግበዋል::

ቅዳሜ ዕለት በተካሄደ የሻንጋይ የዲያመንድ ሊግ ውድድር ፡- በወንዶች የ5000 ሜትር ርቀት ኢትዮጵያውያኑ ተከታትለው በመግባት አሸናፊ ሆነዋል፡፡ ዮሚፍ ቀጀልቻ… በ13:04.16 ሰለሞን ባረጋ… በ13:04.71 ሃጎስ ገ/ህይወት… 13:04.83 በሴቶች 1500 ሜትር ውድድር ደግሞ   ራባቢ አራፊ… በ4፡01.15 (ሞሮኮ) ጉዳፍ ፀጋዬ… በ4:01.25 ዊኒ ናንዮንዶ… በ4፡01.39 (ኡጋንዳ) ዳዊት ስዩም… በ4:01.40 … በመሆን ሲጨርሱ አክሱማዊት እምባዬ 6ኛ እና አልማዝ ሳሙኤል […]