loading
በደሴና ድሬዳዋ አካባቢዎች ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎችና ሺሻ በቁጥጥር ስር መዋሉን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

በደሴና ድሬዳዋ አካባቢዎች ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎችና ሺሻ በቁጥጥር ስር መዋሉን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

በዩሮፓ ሊግ አርሰናል ሲያሸንፍ ቼልሲ ከሜዳው ውጭ ነጥብ ተጋርቷል፡፡

የዩሮፓ ሊግ የግማሽ ፍፃሜ የመጀመሪያ ጨዋታዎች ትናንት ምሽት ተካሂደዋል፡፡ እንግሊዝ ምድር ላይ አርሰናል ኤመሬትስ ላይ የስፔኑን ቡድን ቫሌንሲያ አስተናግዶ ከመመራት ተነስቶ ጨዋታውን በ3 ለ 1 ውጤት አሸናፊ ሁኗል፡፡ እንግዳው ቫሌንሲያ ጎል ለማስቆጠር በጨዋታው ጅማሮ ላይ እንቅስቃሴዎችን ያደረገ ሲሆን ተሳክቶለት ፈረንሳያዊው ሙክታር ዲያካቢ በ11ኛው ደቂቃ በጭንቅላቱ የገጫት ኳስ ፒተር ቼክ መረብ ላይ አርፋለች፡፡ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ […]