loading
በሳምንቱ የመጨረሻ ቀናት በኢትዮጵያውያን የተመዘገቡ የሩጫ ውጤቶች

በኔዘርላንድስ ሮተርዳም ማራቶን በሴቶች ኢትዮጵያዊቷ አትሌት አሼቴ በከሬ በ2፡22፡55 ስታሸንፍ፤ ኬንያዊቷ ስቴላ ባሮሲዮ 2፡23፡36 ሁለተኛ እንዲሁም ሌላኛዋ ኬንያዊ አትሌት አሊፍን ቱሊያሙክ በ2፡26፡50 ሶስተኛ አትሌት ቤተልሔም ሞገስ አራተኛ ደረጃ በመሆን አጠናቅቀዋል፡፡ በወንዶች ኬንየዊው ማሪዩስ ኪፕሴሬም ፤ ቱርካዊው ካን ኦዝቢሌን እና ኢማኑኤል ሳይና ከአንድ እስከ ሶስት ያለውን ደረጃ ይዘዋል፡፡ ኬንያዊያን የበላይነት በነራቸው የሚላን ማራቶን በሴቶች ቪቪያን ኪፕላጋት […]

የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ወጣቶች አትሌቲክስ ቡድን ሽልማት ተበረከተለት

በምስራቅ አፍሪካ ኦሊምፒክ ኮሚቴዎች ማህበር ለመጀመሪያ ጊዜ በተዘጋጀዉና በሩዋንዳ ኪጋሊ አስተናጋጅነት በ5 የስፖርት አይነቶች ማለትም በአትሌቲክስ፣ ብስክሌት፣ ቴኳንዶ፣ የዉሃ ዳር መረብ ኳስ እና ቅርጫት ኳስ ስፖርቶች ከመጋቢት 24 እስከ 28 በሩዋንዳ በተካሄደው፤ የአፍሪካ ኦሊምፒክ ኮሚቴዎች የዞን 5 ሀገሮች የወጣቶች ጨዋታ በአትሌቲክስ ስፖርት ተሳትፎ ትልቅ ውጤት ይዞ የተመለሰው የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ወጣት አትሌቶች ልኡክ፤ የእውቅና እና ሽልማት […]