loading
ሱዳናዊያን በመካከላቸው ያለውን አለመግባባት በሰላማዊ ውይይት መፍታት ይበጃቸዋል ሲሉ የኢፌዲሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ጥሪ አቀረቡ

ሱዳናዊያን በመካከላቸው ያለውን አለመግባባት በሰላማዊ ውይይት መፍታት ይበጃቸዋል ሲሉ የኢፌዲሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ጥሪ አቀረቡ ምክተል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ጥሪ ያቀረቡት በግብፅ ዋና ከተማ ካይሮ በሱዳን ወቅታዊ ጉዳይ ላይ እየመከረ ባለው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ውይይት ላይ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር ነው። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ ንግግራቸው የሱዳን ፖለቲከኞችና ባለድርሻ አካላት በመካከላቸው ያለውን አለመግባባት በሰላማዊ […]

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድና የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ዥንፒንግ የሁለትዮሽ ውይይት አካሄዱ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድና የልዑካን ቡድናቸው ከቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ዥንፒንግ ጋር ከቤልት ኤንድ ሮድ ጉባኤ በፊት የሁለትዮሽ ውይይት አካሄዱ የጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድን አመራርና ያለፈውን አንድ ዓመት የኢትዮጵያ የለውጥ ሂደት እንደሚያደንቁ የገለጹት ፕሬዚዳንት ዥንፒንግ ቻይና ለኢትዮጵያን ዕድገት ትልቅ ቦታ ትሰጣለች ብለዋል:: በውይይቱ ወቅትም እስከ የፈረንጆች 2018 ዓ.ም መጨረሻ የተጠራቀመ የብድር ወለድን ሙሉ በሙሉ እንደተሠረዘ አስታውቀዋል:: ከዚሁም […]

የቻይና የኤሌክትሮኒክስ ቴክኖሎጂ ኮርፖሬሽን ኢትዮጵያ ውስጥ መስራት እፈልጋለሁ አለ

በእስያ ትልቁ የኤሌክትሮኒክስ አምራች የሆነው የቻይና የኤሌክትሮኒክስ ቴክኖሎጂ ኮርፖሬሽን በኢትዮጵያ በከተሞች ዝመና እና በዜጎች ደህንነት ጥበቃ ላይ የቴክኖሎጂ ድጋፍ ለማድረግ ፍላጎት እንዳለው አስታወቀ። የቻይና የኤሌክትሮኒክስ ቴክኖሎጂ ኮርፖሬሽን ምክትል ፕሬዝደንት ሊ ሊጎንግ በኢትዮጵያ የከተማ ዝመና ‹‹ስማርት ሲቲ››፤ በዘመናዊ የትራፊክ ቁጥጥር እና በዜጎች ደህንነት መጠበቂያ ቴክኖሎጂ ዘርፍ ድጋፍ ለማድረግም ቃል ገብተዋል።   ኩባንያው ይህንን ይፋ ያደረገው በኢኖቬሽንና […]

ልጣን ላይ ያሉትና የቀድሞ የአፍሪካ መሪዎች ለ8ኛዉ የጣና ከፍተኛ የደኅንነት ፎረም ባህር ዳር ከተማ ሊገናኙ ነው

በስልጣን ላይ ያሉትና የቀድሞ የአፍሪካ መሪዎች ለ8ኛዉ የጣና ከፍተኛ የደኅንነት ፎረም ባህር ዳር ከተማ ሊገናኙ ነው። መሪዎቹ ባህር ዳር የሚገናኙት በአፍሪካ ቀንድ ሁኔታዎች ላይ ለመምከር ነው። ”የፖለቲካ ተለዋዋጭነት በአፍሪካ ቀንድ እና የታዩ የሠላም ጅማሮዎችን ማጎልበት” በሚል መሪ መልክዕት የሚካሄደው ይኸው ፎረም ከሚያዚያ 26-27 ድረስ ለሁለት ቀናት እንደሚካሄድ ነው ማወቅ የተቻለው። የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር […]

ቻይና እስካለፈው የፈረንጆች 2018 ድረስ በኢትዮጵያ ላይ የተጠራቀመውን የብድር ወለድ ሙሉ በሙሉ ሰረዘች

ቻይና እስካለፈው የፈረንጆች 2018 ድረስ በኢትዮጵያ ላይ የተጠራቀመውን የብድር ወለድ ሙሉ በሙሉ ሰረዘች። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በቻይና የቤልት ኤንድ ሮድ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ ቤጂንግ እንደሚገኙ ይታወቃል። በጉብኝታቸው ከቻይናው ፕሬዚዳንት  ሺ ጂንፒንግ ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ማካሄዳቸው ይታወቃል። የእዳ ስረዛው ይፋ የሆነውም ይህንኑ ውይይት ተከትሎ ነው ተብሏል። አንዳንድ ምንጮች እንደሚጠቅሱት ኢትዮጵያ 20 ቢሊዮን ዶላር የቻይና […]

ማንችስተር ሲቲ ወደ ዋንጫው እየገሰገሰ ነው

  የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ የተስተካካይ መርሀግብር ተጠባቂ ጨዋታዎች ትናንት ምሽት ተከናውነዋል፡፡ በጉጉት በተጠበቀው የማችስተር ዩናይትድ እና ማንችስተር ሲቲ የማንቹሩያን ደርቢ ግጥሚያ፤ በሲቲ አሸናፊነት ተጠናቅቋል፡፡ ፈጣን የጨዋታ እንቅስቃሴ እና የመልሶ ማጥቃት የተላበሰው የምሽቱ ጨዋታ በውሃ ሰማያዊዎቹ 2 ለ 0 ድል አድራጊነት ሲጠናቀቅ በርናርዶ ሲልቫ እና ሊሮይ ሳኔ ከመረብ አገናኝተዋል፡፡ ማንችስተር ሲቲ ለሻምፒዮንነት፤ ሌላኛው የከታማ ተቀናቃኙ ክለብ […]