loading
ጠቅላይሚር ዐቢይ አሕመድ የ2019 መቶ ተፅእኖ ፈጣሪዎች ዝርዝር ውስጥ ተካተቱ::

ጠቅላይሚር ዐቢይ አሕመድ በታይም መፅሄት የ2019 1መቶ ተፅእኖ ፈጣሪዎች ዝርዝር ውስጥ ተካተቱ:: የታይም መፅሄት አመታዊ የተፅእኖ ፈጣሪዎች ዝርዝር ማውጣት ከጀመረ 16ኛ አመቱ ሲሆን በዓለም ዙሪያ በመብት ተከራካሪነት፣በፈጠራና ስኬት ደረጃ የተዋጣላቸው ያላቸውን ግለሰቦች ይሰይማል:: መረጃው የጠቅላይ ሚኒስቴር ቢሮ ነው

ባየርን ሙኒክ በአፍሪካ የመጀመሪያውን የእግር ኳስ ትምህርት ቤት በአዲስ አበባ ከፍቷል ፡፡

የጀርመኑ ሀያል የእግር ኳስ ክለብ ባየርን ሙኒክ በስሙ የሚጠራውን እና በአፍሪካ የመጀመሪያውን የእግር ኳስ ትምህርት ቤት በአዲስ አበባ ከፍቷል፡፡ የትምህርት ቤቱን መከፈት ተከትሎ ክለቡ በአለም ላይ የከፈታቸውን ተመሳሳይ የእግር ኳስ ማስተማሪያ ተቋማቱን ስድስት ያደርሰዋል ተብሏል፡፡ ቀደም ሲል ክለቡ የእግር ኳስ ትምህርት ቤቶቹን በአሜሪካ፤ ቻይና፤ ታይላንድ፤ ጃፓን እና ሲንጋፖር መክፈት ችሏል፡፡ በኢትዮጵያ ጉብኝት በማድረግ ላይ የሚገኙትና […]