loading

በእጅ የሚገፋ ማረሻ በቅርቡ ወደ ስራ እንደሚገባ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ የአፈርን አሲዳማነት የሚያክምና አፈርን የሚያዳብሩ ሁለት የምርምር ውጤቶች በሙከራ ላይ መሆናቸውንም ገልጿል ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትሩ ዶክተር እንጂነር ጌታሁን መኩሪያ ባለፉት አመታት ሚኒስትር መስሪያ ቤቱ በዘርፉ ለሀገሪቱ መሰረት የሚሆኑ ስራዎች ተሰርተዋል ብለዋል፡፡ በግብርናዉ  ዘርፍ በእጅ የሚገፋ ማረሻ በቅርቡ ወደ ስራ እንደሚገባ፤ የአፈርን አሲዳማነት […]