loading
በሳምንቱ የመጨረሻ ቀናት በኢትዮጵያውያን የተመዘገቡ የሩጫ ውጤቶች

በኔዘርላንድስ ሮተርዳም ማራቶን በሴቶች ኢትዮጵያዊቷ አትሌት አሼቴ በከሬ በ2፡22፡55 ስታሸንፍ፤ ኬንያዊቷ ስቴላ ባሮሲዮ 2፡23፡36 ሁለተኛ እንዲሁም ሌላኛዋ ኬንያዊ አትሌት አሊፍን ቱሊያሙክ በ2፡26፡50 ሶስተኛ አትሌት ቤተልሔም ሞገስ አራተኛ ደረጃ በመሆን አጠናቅቀዋል፡፡ በወንዶች ኬንየዊው ማሪዩስ ኪፕሴሬም ፤ ቱርካዊው ካን ኦዝቢሌን እና ኢማኑኤል ሳይና ከአንድ እስከ ሶስት ያለውን ደረጃ ይዘዋል፡፡ ኬንያዊያን የበላይነት በነራቸው የሚላን ማራቶን በሴቶች ቪቪያን ኪፕላጋት […]