loading
መጋቢት 29 ይጀመራል የተባለው አራተኛው የህዝብና ቤት ቆጠራላልተወሰነ ጊዜ  ተራዘመ 

መጋቢት 29 ይጀመራል የተባለው አራተኛው የህዝብና ቤት ቆጠራላልተወሰነ ጊዜ  ተራዘመ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የሚመራዉ የሕዝብና ቤቶች ቆጠራ ኮሚሽን  ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ መጋቢት 29 ቀን 2011 ዓ.ም. ይጀመራል ተብሎ ዕቅድ የተያዘለት አራተኛዉ የሕዝብና ቤቶች ቆጠራ ላልተወሰነ ጊዜ እንዲራዘም ወስኗል፡፡   ኮሚሽኑ ሰፊ ውይይት ካደረገ በኋላ በመጨረሻም አራተኛውን የህዝብና ቤቶች ቆጠራ ላልተወሰነ ጊዜ እንዲራዘም […]

“በዛሬው እለት ቦሌ አካባቢ ተከስቶ የነበረው የጸጥታ ችግር የቡድን ጸብ እንጂ የፖለቲካ ግጭት አይደለም ” የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን

“በዛሬው እለት ቦሌ አካባቢ ተከስቶ የነበረው የጸጥታ ችግር የቡድን ጸብ እንጂ የፖለቲካ ግጭት አይደለም ” የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን። በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ ውስጥ በተለምዶ ቦሌ ሚካኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ተፈጥሮ የነበረው የጸጥታ ችግር ተራ የቡድን ጸብ እንጂ ከፖለቲካ ግጭት ጋር የተገናኘ እንዳልሆነ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። በቡድን ጸቡ ተካፋይ የነበሩትን 231 ተጠርጣሪዎች በሙሉ […]