loading
ከአፍሪካ ህብረት መስራች መሪዎች አንዱ የሆኑት የቀድሞ የኢትዮጵያ ንጉሰ ቀዳማዊ ሃይለ ሥላሴ መታሰቢያ  ሀውልት ተገነባላቸው

ከአፍሪካ ህብረት መስራች መሪዎች አንዱ የሆኑት የቀድሞ የኢትዮጵያ ንጉሰ ቀዳማዊ ሃይለ ሥላሴ መታሰቢያ  ሀውልት ተገነባላቸው ። ሀውልቱ በአፍሪካ ህብረት የመሰብሰቢያ አዳራሽ ቅጥር ግቢ ውስጥ የቆመ ሲሆን የሃውልቱ ዲዛይን እና ግንባታ የተከናወነውም በአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ አለ ፈለገ ሰላም የስነ-ጥበብ ትምህርት ቤት መሆኑ ተነግሯል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ፅህፈት ቤት አቶ ነብያት ጌታቸው  እንዳሉት ሃውልቱ የተገነባው […]

ሀገር በቀል ባህላዊ እሴቶች ለቱሪስቶች መስህብ እንዲሆኑና የሀገር ገጽታን ለመገንባት እንዲያስችሉ በስፋት ማልማት እና ማስተዋወቅ ይገባል ተባለ

ሀገር በቀል ባህላዊ እሴቶች ለቱሪስቶች መስህብ እንዲሆኑና የሀገር ገጽታን ለመገንባት እንዲያስችሉ በስፋት ማልማት እና ማስተዋወቅ ይገባል ተባለ። 10ኛው ከተማ አቀፍ የባህል ሳምንት ˝ባህል ለህዝቦች ሰላም እና አንድነት˝ በሚል መሪ ቃል በኤግዚቢሽን ማእከል ተከፍቷል፡፡   የባህል ሳምንት ኤግዚቢሽኑን በይፋ የከፈቱት በባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር የባህል ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ብዙነሽ መሠረት የባህል ሳምንታት በየደረጃው መከበራቸው እንደ ኢትዮጵያ […]

ቡሃሪ ለሁለተኛ ዙር የምርጫ ቅስቀሳቸውን በይፋ ጀምረዋል

ቡሃሪ ለሁለተኛ ዙር የምርጫ ቅስቀሳቸውን በይፋ ጀምረዋል፡፡ የናይጀሪያው ፕሬዝዳንት ሙሀማዱ ቡሀሪ በሰሜናዊ ናይጀሪያ በምትገኘው ትልቋ የኢኮኖሚ ከተማ ካኖ በአስር ሺህዎች በሚቆጠሩት ደጋፊዎቻቸው ፊት ቀርበው ነው ለዳግም ምርጫ መጥቻለሁ ተዘጋጁ ያሉት፡፡ ቡሀሪ በተደጋጋሚ በህመም ምክንያት ለህክምና ወደ ውጭ ሀገር መመላለስ ማብዛታቸው እና ከስራ የሚርቁበት ጊዜ በመብዛቱ ተፎካካሪዎቻቸው ለስራው ብቁ አይደሉም በማለት ይከራከራሉ፡፡ አፍሪካ ኒውስ እንደዘገበው የተቃዋሚ […]

የእስራኤል አቃቤ ህግ ከምርጫ በፊት ኔታንያሁ ላይ ክስ ልመሰርት እችላለሁ አለ

የእስራኤል አቃቤ ህግ ከምርጫ በፊት ኔታንያሁ ላይ ክስ ልመሰርት እችላለሁ አለ አቃቤ ህግ የሰጠው ፍንጭ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ በፈረንጆቹ አቆጣጠር ሚያዚያ 9 ከሚካሄደው ምርጫ በፊት ሊከሰሱ እንደሚችሉ ያመላክታል ተብሏል፡፡ አቃቤ ህግ በመግለጫው  ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተጠረጠሩበት የሙስና ወንጀል ምርጫው ከመካሄዱ በፊት እንዳይከሰሱ የሚያደርግ ህጋዊ ምክንያት የለም ነው ያለው፡፡ አቃቤ ህግ ይህን ያለው የኔታኒያሁ ጠበቃ ከምርጫው […]

ጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድ በአሁኑ ጊዜ ከተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር እየተወያዩ ይጋኛሉ።

ጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድ በአሁኑ ጊዜ ከተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር እየተወያዩ ይጋኛሉ። ይህ ታሪካዊና በኢትዮጲያ የፖለቲካ ታሪክና ትርክት አይነተኛ የውይይት መድረክ ከጥቂት ወራት በፊት በጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋባዥነት ከተደረገው መድረክ የቀጠለ ነው። የዛሬውን ውይይት አስተባባሪ ከሆኑት አንዱ የሺዋስ አሰፋ (ሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር) እንደተናገሩት የመድረኩ ዋና አላማ በዚህ የፖለቲካው ሽግግር ወቅት የፖለቲካ አመለካከትን በሰላማዊ መንንገድ የመለዋወጥ ልምድን ለማሰደግ […]

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ስብሰባው የኢትዮጵያን የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ስምምነት (AfCTA) አባልነት አፀደቀ።

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ስብሰባው የኢትዮጵያን የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ስምምነት (AfCTA) አባልነት አፀደቀ። ይህ ስምምነት የዓለም የንግድ ድርጅት ከተመሰረተ ትልቁ የንግድ ስምምነቶች አንዱ ሲሆን በአፍሪካ አንድ ገበያ ለመፍጠር ሙከራ ያደርጋል። ይህ ውሳኔ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሚያራምዱት አእምሮን ለሃሳብ መንሸራሸርና ገበያዎች ለትስስር በመክፈት በአፍሪካ ክልላዊ ውህደትንና ጥብቅ ጥምረት እንፍጠር ከሚለው ራዕይ ጋር ይጣጣማል። […]