loading
በደቡብ ክልል ዘጠኝ ሆስፒታሎች መገንባት የሚችል ገቢ ሳይሰበሰብ ቀርቷል ተባለ

በደቡብ ክልል ዘጠኝ ሆስፒታሎች መገንባት የሚችል ገቢ ሳይሰበሰብ ቀርቷል ተባለ። በክልላዊ የታክስ ንቅናቄ ዙሪያ በሃዋሳ ከተማ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ከተወጣጡ የክልሉ ነዋሪዎች ጋር ምክክር በተካሄደበት ወቅት የክልሉ ገቢዎች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ንጉሴ አስረስ እንደተናገሩት የክልሉ ያለፉት ሁለት ዓመታት የተሰበሰበው የታክስ ገቢ መሰብሰብ ከሚገባው አንፃር ሲታይ 9 ደረጃቸውን የጠበቁ ዲስትሪክት ሆስፒታሎችን መገንባት የሚያስችል ገቢ ሳይሰበሰብ […]