loading
ካርዲናል ብርሃነ እየሱስ እና ወ/ሮ የትነበርሽ ንጉሴ አዲስ ለተቋቋመው የብሔራዊ ዕርቀ ሰላም ኮሚሽን  ሰብሳቢና ምክትል ሰብሳቢ ሆነዉ ተሾሙ፡፡

ካርዲናል ብርሃነ እየሱስ እና ወ/ሮ የትነበርሽ ንጉሴ አዲስ ለተቋቋመው የብሔራዊ ዕርቀ ሰላም ኮሚሽን  ሰብሳቢና ምክትል ሰብሳቢ ሆነዉ ተሾሙ፡፡

የአለም አቀፉ የንግድ ምልክት ማህበር የኢትዮጵያ የፈጠራ ባለሙያዎች አለማቀፋዊ የአእምሮ ንብረት ጥበቃ እንዲያገኙ እጥራለሁ አለ

የአለም አቀፉ የንግድ ምልክት ማህበር (international trade mark association) የኢትዮጵያ የፈጠራ ባለሙያዎች አለማቀፋዊ የአእምሮ ንብረት ጥበቃ እንዲያገኙ በሚደረገው ጥረት ለማገዝ ዝግጁ ነኝ አለ፡፡ የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ጀማል በከር ከአለም አቀፉ የንግድ ምልክት ማህበር የመካከለኛዉ ምስራቅ አፍሪካ ተወካይ ታት ቲነን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይቱ ላይ በኢትዮጲያ የሚመረቱ የማኒፋክቸሪንግ ምርቶች መሻሻልና ብራንድ፣የአግሮ ፕሮሰሲንግ ምርቶች […]

ሉክሱምበርግ በኢኮኖሚ ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር ለመስራት ፍለጎቷን ገለጸች።

ሉክሱምበርግ በኢኮኖሚ ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር ለመስራት ፍለጎቷን ገለጸች የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር  ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ የሉክሱምበርግ የውጭ ጉዳይና የአውሮፓ ጉዳዮች ሚኒስትር የሆኑትን ዣን አሰልቦርንን በዛሬው ዕለት  በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። ሁለቱ ሚኒስትሮች የሁለቱን አገሮች ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ የሃሳብ ልውውጥ አድርገዋል። በተለይ ኢኮኖሚያዊ ትስስሩን ይበልጥ ለማጎልበት የተደራራቢ ቀረጥ ማስወገጃ ስምምነት፣ የአየር ትራንስፖርት ስምምነት […]

የኦነግ ሰራዊት አባላትን ወደካምፕ ለማስገባት የቴክኒክ ኮሚቴው ወደተለያዩ አካባቢዎች እንደሚንቀሳቀስ ተገለጸ

የኦነግ ሰራዊት አባላትን ወደካምፕ ለማስገባት የቴክኒክ ኮሚቴው ወደተለያዩ አካባቢዎች እንደሚንቀሳቀስ ተገለጸ። በኦነግና በመንግስት መካከል ለወረደው እርቀ ሰላም ማስፈጸሚያ የተቋቋመው የቴክኒክ ኮሚቴ የሁለቱም ወገን ተወካዮች በተገኙበት በሰጡት መግለጫ እንደተናገሩት የኦነግ ሰራዊት አባላትን ወደ ካምፕ ለማስገባት ወደ 12 ዞኖችና 22 የተመረጡ ወረዳዎች ስምሪት ይጀመራል። ስምሪቱ ከረቡዕ የካቲት 6 ቀን ጀምሮ እንደካሄድ የተገለጸ ሲሆን ይህም ከየካቲተ 12 እስከ […]

የአስተዳደር ወሰንና ማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን አባላት ወኪልነታቸው ለኢትዮጵያ ህዝብ እንጂ ለመጡበት ተቋምና ማንነት አይደለም ተባለ

የአስተዳደር ወሰንና ማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን አባላት ወኪልነታቸው ለኢትዮጵያ ህዝብ እንጂ ለመጡበት ተቋምና ማንነት እንዳልሆነ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ተናገሩ። ኮሚሽኑ በጥናት ላይ የተመሰረተና ትውልድ ተሻጋሪ ተግባር እንዲያከናውን ጥሪ ያቀረቡት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በስራው ላይ መንግስታዊ ጣልቃገብነት እንደማይኖርበትም አረጋግጠዋል። ከአስተዳደር ወሰንና ማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን አባላት ጋር የተካሄደውን የመጀመሪያ የትውውቅና የስራ ምክክር መድረክ የመሩት ምክትል ጠቅላይ […]

በአፍሪካ መሪዎች ጉባኤ የተወሰኑ ውሳኔዎች የኢትዮጵያን ጥቅም ያስከበሩ መሆናቸው ተገለጸ

በአፍሪካ መሪዎች ጉባኤ የተወሰኑ ውሳኔዎች የኢትዮጵያን ጥቅም ያስከበሩ መሆናቸው ተገለጸ። ኢትዮጵያ በቅርቡ ያጸደቀችው የስደተኞች አዋጅም በህብረቱ አባል ሃገራት ዘንድ አድናቆት ተችሮታል። ማክሰኞ የካቲት 4 ቀን በተጠናቀቀውና ”ዘላቂ መፍትሄ በአስገዳጅ ሁኔታ ለሚፈናቀሉ የአፍሪካ ስደተኞች፣ ከስደት ተመላሾች እና የውስጥ ተፈናቃዮች” በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ለሁለት ቀናት በተካሄደው 32ኛው የአፍሪካ ህብረት መደበኛ የመሪዎች ጉባኤ ላይ የተወሰኑ ውሳኔዎች […]

ለሪልስቴት ልማት መሬት ወስደው ወደተግባር ያልገቡት ላይ እርምጃ ሊወሰድ ነው

ለሪልስቴት ልማት መሬት ወስደው ወደተግባር ያልገቡት ላይ እርምጃ ሊወሰድ ነው ተባለ።   የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እንዳስታወቀው በከተማዋ ውስጥ በሪልስቴት ዘርፍ የተሰማሩ ድርጅቶችን የግንባታ ሁኔታ እና ህጋዊነት የሚያጠና ግብረሃይል አዋቅሮ የዳሰሳ ጥናት ሲያከናውን ቆይቷል።   በዚህም ግብረሃይሉ በፋይል ፣ የግንባታ ሳይት ላይ ጉብኝት በማድረግ እና መጠይቆችን በመጠቀም የሪልስቴቶቹን የህግ አግባብነት ፣ የሊዝ ውል እና የግንባታ […]

“የሴት ልጅ ግርዛትን የማይታገስ ህብረተሰብ እንፍጠር!” በሚል አገራዊ መሪ ቃል የሚከበረዉ የንቅናቄ መድረክ በይፋ ተከፍቷል

“የሴት ልጅ ግርዛትን የማይታገስ ህብረተሰብ እንፍጠር!” በሚል አገራዊ መሪ ቃል የሚከበረዉ የንቅናቄ መድረክ በይፋ ተከፍቷል፡   የንቅናቄዉ ዋና ዓላማ በሴቶች ላይ የሚፈጸመውን የመብት ጥሰት ለማስቆም የሚረዱ ምክረ ሃሳቦች ላይ በመወያየት ድርጊቱን ለማስቆም የሚካሄደውን ጥረት ማጠናከር ነዉ ብሏል የሴቶች ህጻናትና ወጣቶች ሚኒስቴር፡፡   ሃዋሳ ከተማ ላይ በተጀመረውና ለሚቀጥሉት አራት ቀናት በሚቆየው በዚሁ መድረክ ላይ የተገኙት የኢ.ፌ.ዴ.ሪ […]