loading
የገቢዎች ሚኒስቴር በደቡብ ክልል የገቢ ግብር ንቅናቄ ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ

የገቢዎች ሚኒስቴር በደቡብ ክልል የገቢ ግብር ንቅናቄ ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ። በቅርቡ የተካሄደው የትግራይና አማራ ክልል የገቢ ግብር ንቅናቄ በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁንና ውጤታማ ስራ መሰራቱንም ተናግሯል። በሀገሪቱ ግብር መክፈል ከነበረባቸው ዜጎች መካከል የሚከፍሉት 60 በመቶ ያህሉ ብቻ መሆናቸውን የተናገሩት የገቢዎች ሚኒስትር ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ይህንን ለማሻሻል ሚኒስቴሩ የተለያዩ እንቅስቃሴዎችን እያካሄደ መሆኑን ተናግረዋል። ግብር ለሃገሬ በሚል መሪ […]

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በተፈጠረ ግጭት እስካሁን 39 ሺህ ሰዎች ተፈናቅለዋል። በሰውና ንብረት ላይም ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በተፈጠረ ግጭት እስካሁን 39 ሺህ ሰዎች ተፈናቅለዋል። በሰውና ንብረት ላይም ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል። በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ምስራቅ ደንቢያ ወረዳ በአማራና ቅማንት ብሄረሰቦች መካከል በተቀሰቀሰና እስካሁን መብረድ ባልቻለ የስርበርስ ግጭት እስካሁን 39 ሺህ ሰዎች ከመኖሪያ ቀያቸው መሰደዳቸውና በሰውና ንብረት ላይ ጉዳት መድረሱ ታውቋል። የክልሉ መንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ አሰማኸኝ […]

የጋምቤላ ክልል ሕዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምክር ቤት ሹመቶችንና አዋጆችን አጸደቀ

የጋምቤላ ክልል ሕዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምክር ቤት ሹመቶችንና አዋጆችን አጸደቀ፣የአስፈጻሚ መስሪያ ቤቶችን ቁጥርም ከ21 ወደ 18 ዝቅ አድርጓል። ለሶስት ቀናት የተካሄደው የክልሉ ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔ የክልሉን የፋይናንስ አስተዳደር ዓዋጅና የተሻሻለውን የአስፈጻሚ አካላትን አደረጃጀት ሥልጣንና ተግባር መወሰኛ ዓዋጅ አጽድቋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የክልሉን ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት፣ የዋና ኦዲትና የአስፈጻሚ መስሪያ ቤት ኃላፊዎችን፥ እንዲሁም ከክልል እስከ […]

ለውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ባለሙያዎች ስልጠና ተሰጠ

ለውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ባለሙያዎች ስልጠና ተሰጠ የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ስልጠናውን የሰጠው ከፌደራል፣ከክልሎች እና ከከተማ አስተዳደሮች ለተውጣጡ 70 የስራ ስምሪት ባለሙያዎች ነው። በሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ዳይሬክተር ጀነራል አቶ ብርሀኑ አበራ እንደተናገሩት በአሁኑ ጊዜ ለሥራ ወደ ውጭ ሀገር ሄደው መስራት የሚፈልጉ ዜጐች ህግና ሥርዓትን ተከትለው በመሄድ በሚሰሩበት አገር መብታቸው፣ ደህንነታቸውና […]

ናይጀሪያ የአውሮፓ ህብረት ታዛቢዎች ምርጫየን ሊታዘቡ ይችላሉ ብላለች፡፡

ናይጀሪያ የአውሮፓ ህብረት ታዛቢዎች ምርጫየን ሊታዘቡ ይችላሉ ብላለች፡፡ የፕሬዝዳንት ሙሀማዱ ቡሀሪ ረዳት ናስር አል ሩፋይ በሀገራችን የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ ለመግባት የሚሞክር ማንኛውም አካል ወደ መጣበት ይመለሳል የሚል ማጠንቀቂያ በሰጡ ማግስት ነው አቡጃ ይህን ያለችው፡፡ አል ሩፋይ መግለጫውን በሰጡበት ወቅት እኛ ለሀገራችን ምን መስራት እንዳለብን ሊያስተምረን የሚመጣ ሰው የለም ነው ያሉት፡፡ ሮይተርስ እንደዘገበው የአውሮፓ ህብረት ታዛቢ […]

ጀርመን የአውሮፓ ኩባንያዎችን እየተቃወመች ነው፡፡

ጀርመን የአውሮፓ ኩባንያዎችን እየተቃወመች ነው፡፡ የአውሮፓ ሚሳኤል አምራች ኩባንያዎች ለሳውዲ አረቢያ የጦር መሳሪያ እንዳይሸጡላት ጀርመን ጫና እያሳደረች ነው፡፡ ጀርመን ሪያድ ከአውሮፓ ኩባንያዎች የመሳሪያ ግዥ እንዳትፈፅም የፈለገችበትን ምክንያት  ሀገሪቱ ከተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች ጋር በየመን የምታካሂደውን  ዘመቻ ስለማትደግፍ ነው፡፡ ኩባንያዎቹ ለሳውዲ በራዳር የሚመራ እና ከእይታ ውጭ የሆነ ተወንጫፊ ሚሳኤል  እንዳይሸጡ የጀርመን ተቃውሞ እንግሊዝን እና ፈረንሳይን ቅር አሰኝቷል […]

ይጀሪያ የአውሮፓ ህብረት ታዛቢዎች ምርጫየን ሊታዘቡ ይችላሉ ብላለች፡፡

ናይጀሪያ የአውሮፓ ህብረት ታዛቢዎች ምርጫየን ሊታዘቡ ይችላሉ ብላለች፡፡ የፕሬዝዳንት ሙሀማዱ ቡሀሪ ረዳት ናስር አል ሩፋይ በሀገራችን የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ ለመግባት የሚሞክር ማንኛውም አካል ወደ መጣበት ይመለሳል የሚል ማጠንቀቂያ በሰጡ ማግስት ነው አቡጃ ይህን ያለችው፡፡ አል ሩፋይ መግለጫውን በሰጡበት ወቅት እኛ ለሀገራችን ምን መስራት እንዳለብን ሊያስተምረን የሚመጣ ሰው የለም ነው ያሉት፡፡ ሮይተርስ እንደዘገበው የአውሮፓ ህብረት ታዛቢ […]