loading
የትግራይ ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድር ህዝቡ በመከላከያ ሰራዊት እንቅስቃሴ ሊረበሽ አይገባም አሉ

የትግራይ ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድር ህዝቡ በመከላከያ ሰራዊት እንቅስቃሴ ሊረበሽ አይገባም አሉ ህገመንግስቱ እንዲከበርለት የሚጠይቅ ህዝብ ራሱ ህግን በማክበር ቅድሚያ መውሰድ ይኖርበታል ብለዋል ም/ርዕሰ መስተዳድሩ ዶክተር ደብረጽዮን ከኢትዮ ኤርትራ ድንበር አካባቢ ለመልቀቅ ከባድ መሳሪያዎችን ጭኖ የተንቀሳቀሰው የመከላከያ ሰራዊት ኮንቮይ እንቅስቃሴ በሽሬ አካባቢ በገጠመው የነዋሪዎች ተቃውሞ መስተጓጎሉን አስመልክተው ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ የሰራዊቱ እንቅስቃሴ ህጋዊ ነው ብለዋል። ስለሆነም […]

የጉጂ ኦሮሞ አባ ገዳዎች የሰላም ሳምንት አወጁ

የጉጂ ኦሮሞ አባ ገዳዎች የሰላም ሳምንት አወጁ የጉጂ ኦሮሞ አባ ገዳዎች እስከመጪው እሁድ ጥር 5 ቀን  2011 ዓ.ም ድረስ የሚቆይ የሰላም ሳምንት ማወጃቸው ተነግሯል። በዚህ የሰላም ሳምንት ወቅትም የሰላም እና የመቻቻል የውይይት መድረኮችን ጨምሮ  የተለያዩ መርሃ ግብሮች የሚካሄዱ መሆኑንም ነው ያስታወቁት። በኢትዮጵያ መረጋጋት እና ዘላቂነት ያለው ሰላም እንዲሰፈን የበኩላቸውን ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውንም ነው የጉጂ ኦሮሞ […]