loading
የየመን ተዋጊ ሀይሎች እስረኞችን ለመለዋወጥ ውይይት ላይ ናቸው።

የየመን ተዋጊ ሀይሎች እስረኞችን ለመለዋወጥ ውይይት ላይ ናቸው ሁለቱ ወገኖች በተባበሩት መንግስታት ድርጅት አነሳሽነት ኦማን ላይ በሚወያዩበት ወቅት በሁለቱም በኩል የመግባባት መንፈስ ታይቷል ተብሏል፡፡ የመንግስታቱ ድርጅት ሁለቱ ተዋጊ ሀይሎች በሁዴይዳ ወደብ የተኩስ አቁም ስምምነት እንዲፈራረሙ ካደረገ በኋላ ሳይውል ሳያድር ስምምነቱ ቢጣስም አሁንም የሰላም ስምምነቱ እንዲከበር እና እስረኞችን እንዲለዋወጡ ግፊት በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በኢራን ይደገፋሉ የሚባሉት […]