loading
በአማራና ትግራይ ህዝቦች መካከል ግጭትም የግጭት ፍላጎትም የለም አሉ የሁለቱ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች

በአማራና ትግራይ ህዝቦች መካከል ግጭትም የግጭት ፍላጎትም እንደሌለ የሁለቱ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች ገለጹ። የሀይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎች በተለያዩ አካባቢዎች ሲያደርጉት የነበረውን የሰላም ጉዞ አስመልክቶ በአዲስ አበባ የማጠቃለያ መድረክ አካሄደዋል። በመድረኩ ላይም ከተለያዩ የሀይማኖት ተቋማት የተውጣጡ የሀይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና የክልል ርእሳነ መስተዳድሮች ተሳትፈዋል። በመድረኩ ላይ የተገኙት የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው እና […]

በምዕራብ ኦሮሚያ ሶስት ዞኖች 18 የመንግስትና የግል ባንኮች ተዘረፉ

በምዕራብ ኦሮሚያ ሶስት ዞኖች 18 የመንግስትና የግል ባንኮች ተዘረፉ በኦሮሚያ ክልል ምእራብ ወለጋ፣ ቄለም እና ሆሮ ጉዱሩ ዞኖች በሚገኙ 18 የመንግስት እና የግል ባንኮች ላይ ዝርፊያ መፈፀሙን የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት አስታውቋል። የክልሉ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው ዝርፊያው የተፈጸመው በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና በኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ ቅርንጫፎች እንዲሁም በኦሮሚያ ብድርና ቁጠባ […]

መንግስት በምእራብ ኦሮሚያ የኦነግ ወታደሮች ላይ የአየር ጥቃት ፈጸመ ተብሎ የተሰራጨው መረጃ መሰረተ ቢስ ነው ተባለ

መንግስት በምእራብ ኦሮሚያ የኦነግ ወታደሮች ላይ የአየር ጥቃት ፈጸመ ተብሎ የተሰራጨው መረጃ መሰረተ ቢስ ነው ተባለ በምእራብ ኦሮሚያ በሚገኙ ዞኖች መንግስት የአየር ጥቃት ፈፅሟል በሚል የሚናፈሰው ወሬ ከእውነት የራቀ መሆኑን የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት አስታወቀ። የክልሉ መንግስት ኮሙዩኒኬሸን ጉዳዮች ቢሮ ባወጣው መግለጫ፥ መንግስት የህግ የበላይነትን ለማስከበር እያደረገ ባለው እንቅስቃሴ ላይ የሀሰት መረጃዎችን በማሰራጨት ህዝቡን ለማደናገር […]

የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በከተማዋ የሚፈጸሙ የጦር መሳሪያና ህገወጥ ገንዘብ ዝውውር ላይ ባካሄደው አሰሳ ከፍተኛ ውጤት ማግኘቱን አስታወቀ

የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በከተማዋ የሚፈጸሙ የጦር መሳሪያና ህገወጥ ገንዘብ ዝውውር ላይ ባካሄደው አሰሳ ከፍተኛ ውጤት ማግኘቱን አስታወቀ።  ባለፉት ስድስት ወራት ብቻ ከ2ሺ በላይ የተለያዩ የጦር መሳሪያዎች እና ከ50 ሺ በላይ ጥይቶች ተይዘዋል ብሏል። ከፍተኛ ቁጥር ያለው የኢትዮጵያ እና የውጭ ሃገራት ገንዘቦች መያዙንም አስታውቋል። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ኢንዶክትሪኔሽንና ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው […]

በአማራና ትግራይ ህዝቦች መካከል ግጭትም ይሁን የግጭት ፍላጎትም  የለም አሉ የሁለቱ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች

በአማራና ትግራይ ህዝቦች መካከል ግጭትም ይሁን የግጭት ፍላጎትም  የለም አሉ የሁለቱ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች ። ርዕሳነ መስተዳደሮቹ ይህንን ያሉት የሀይማኖት አባቶች እና የሀገር ሽማግሌዎች በተለያዩ አከባቢዎች ሲያደርጉት በነበረውን የሰላም ጉዞ ማጠቃለያ መድረክ ላይ ተገኝተው ነው፡፡ በመድረኩ ላይ የተገኙት የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው እና የትግራይ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር ዶክተር ደብረጺዮን ገብረሚካኤል በጋራ […]

ኢንጂነር ታከለ ኡማ በቤቶች ልማት ዘርፍ ላይ ከሚሳተፉ የስራ ተቋራጮች እና አማካሪዎች ጋር ተወያዩ

ኢንጂነር ታከለ ኡማ በቤቶች ልማት ዘርፍ ላይ ከሚሳተፉ የስራ ተቋራጮች እና አማካሪዎች ጋር ተወያዩ የአዲስ አበባ  ከተማ ምክትል ከንቲባ  ኢንጂነር ታከለ ኡማ በቤቶች ልማት ዘርፍ ላይ ከሚሳተፉ የስራ ተቋራጮች እና አማካሪዎች ጋር ተወያዩ። ምክትል ከንቲባው በቤቶች ልማት ላይ ተሳታፊ ከሆኑ የስራ ተቋራጮች እና አማካሪዎች ጋር በያዝነው በጀት ዓመት በሚተላለፉ 134 ሺህ የጋራ መኖርያ ቤቶች ዙሪያ […]

የአልሸባብ ታጣቂዎች ናይሮቢ ወስጥ ባደረሱት ጥቃት 15 ሰዎች ተገደሉ 

የአልሸባብ ታጣቂዎች ናይሮቢ ወስጥ ባደረሱት ጥቃት 15 ሰዎች ተገደሉ   ከሟቾቹ መካከል  የአሜሪካ እና የእንግሊዝ ዜግነት ያላቸው ግለሰቦች እንደሚገኙበት  የሁለቱ  ሀገራት መንግስታት ይፋ አድርገዋል፡፡ የኬንያ ፖሊስ አዛዥ ጆሴፍ ቦይኔት እንዳሉት ታጣቂዎቹ በአንድ ዘመናዊ ሆቴል ላይ ፍንዳታ በማድረስ እና ተኩስ በመክፈት ነው ጥቃቱን የጀመሩት፡፡ ዘ ኢንዲፔንደንት እንደዘገበው አልሸባብ ለጥቃቱ ሐላፊነት ከመውሰዱም በላይ ደጋፊዎቹ በማህበራዊ  ሚዲያዎች ላይ የደስታ […]