loading
በሀገሪቱ የተከሰቱ ችግሮችን ለመፍታት ተፎካካሪ ፓርቲዎች በጋራ ሊሰሩ ይገባል ተባለ

በሀገሪቱ የተከሰቱ ችግሮችን ለመፍታት ተፎካካሪ ፓርቲዎች በጋራ ሊሰሩ ይገባል ተባለ ይህ የተባለው ፓርቲዎች በሀገሪቱ ፖለቲካ ውስጥ ያላቸው ሚና ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት በተካሄደበት ወቅት ነው፡፡ በዚህ ውይይት ተፎካካሪ ፓርቲዎች በምርጫ ህግና በተፎካካሪ ፓርቲዎች መካከል የሚደረጉ ሂደቶች ፣ ደንብና ስርዓቶች ላይ መክረዋል፡፡ በውይይት መድረኩ ላይ በመድብለ ፓርቲ ላይ የሚሰራው የኒዘርላንድስ  ተቋም በኒዘርላንድ ፓርቲዎች በፖለቲካ ውስጥ ያላቸውን […]

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በታህሳስ ወር 3 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር የሚያወጡ ምርቶችን ማገበያየቱን አስታወቀ

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በታህሳስ ወር 3 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር የሚያወጡ ምርቶችን ማገበያየቱን አስታወቀ። የምርት ገበያ 39 ሺህ 240 ቶን ሰሊጥ፤ 27 ሺህ 773 ቶን ቡና  እና 10 ሺህ 995 ቶን  ነጭ ቦሎቄ ነው ማገበያየቱን የገለጸው፡፡ ሰሊጥ ከግብይት መጠኑ 51 በመቶ በመሸፈን የመጀመሪያው ሲሆን፥ በዋጋ ደረጃ ደግሞ ቡና 40 በመቶ በመያዝ ቀዳሚ መሆኑን ጠቅሷል። ቡና […]

አልበሽር ወታደሮቻቸውን በመልካም ቃላት እያባበሉ ነው

አልበሽር ወታደሮቻቸውን በመልካም ቃላት እያባበሉ ነው የሱዳኑ ፕሬዝዳንት ኦማር ሀሰን አልበሽር  በአትባራ አቅራቢያ በሚገኘው ወታደራዊ ማዘዣ ጣቢያ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር ጦር ሰራዊታችን ይህን መንግስት በሀይል ለመጣል ከሚያሴሩት ጋር ባለማበሩ ላቅ ያለ ምስጋና ይገባዋል ብለዋል፡፡ የሱዳኑ ፕሬዝዳንት ኦማር ሀሰን አልሽር በ30 ዓመት የስልጣን ዘመናቸው እንደ ዘንድሮው ያለ ተቃውሞ ደርሶባቸው አያውቅም፡፡ ሮይተርስ እንደዘገበው ፕሬዝዳንቱ ከተቃውሞ ሰልፈኞች በኩል […]

የታይዋን እና የቻይና  ፍጥጫ ወደ ጦርነት እንዳያመራ አስግቷል

የታይዋን እና የቻይና  ፍጥጫ ወደ ጦርነት እንዳያመራ አስግቷል የቻይናው ፕሬዝዳንት ሺ ዥንፒንግ ሰሞኑን በተደጋጋሚ አንዲት ቻይና በሚለው ፖሊሲያቸው ታይዋንን ከእናት ሀገሯ የሚለያት የለም ሲሉ ተደምጠዋል፡፡ ይህ ሁኔታ ደግሞ ታይዋን በየትኛውም ጊዜ ከቻይና ወረራ ይፈፀምብኛል የሚል ስጋት እንዲገባት  በር ከፍቷል ነው ተባለው፡፡ ዋሽንግተን ፖስት እንደዘገበው የሰሞኑ የቻይና አዝማሚያ ያላማራት ታይዋን በአዲሱ ዓመት ለቤጂንግ መልዕክት በሚያስተላልፍ መልኩ […]

በቻይና ከኢቦላ ጋር የሚመሳሰል ቫይረስ መገኘቱ ተሰማ

በቻይና ከኢቦላ ጋር የሚመሳሰል ቫይረስ መገኘቱ ተሰማ በቻይና ከኢቦላ ጋር ተመሳሳይነት ያለው ቫይረስ በሌሊት ወፍ ላይ መገኘቱን ጆርናል ኔቸር ማይክሮ ባይሎጂ ላይ የተገኘ ጥናት አመለከተ። ቫይረሱ “መንገላ” የሚል ስያሜ የተሰጠው ሲሆን ከኢቦላ ጋር የሚስመሳሰል እና ሀይለኛ መሆኑን ነው ጥናቱ ያመለከተው፡፡ ቫይረሱ በቻይና ዩዋን ግዛት የሌሊት ወፍ ላይ ነው የተገኘው፡፡ ቫይረሱም በሰዎች ላይ ከፍተኛ የሆነ ትኩሳት […]