loading
የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን የቀድሞ ዋና ዳይሬክተር ሜጄር ጀነራል ክንፈ ዳኘው እና የቀድሞው የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ተክለብረሃን ወልደአረጋይ በቁጥጥር ስር ዋሉ

የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን የቀድሞ ዋና ዳይሬክተር ሜጄር ጀነራል ክንፈ ዳኘው እና የቀድሞው የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ተክለብረሃን ወልደአረጋይ በቁጥጥር ስር ዋሉ
የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ለፋና እንደገለፀው ተጠርጣሪዎቹ በወጣባቸው የእስር ማዘዣ መሰረት ወደ ሱዳን ለመውጣት ሲሞክሩ ሁመራ አካባቢ በቁጥጥር ስር ውለው ወደ አዲስ አበባ እየተጓዙ መሆኑ ተገልጿል።