loading
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በያዝነው ወር መጨረሻ በቻይና ጉብኝት ያደርጋሉ::

በቆይታቸውም ከፈረንጆቹ መስከረም 3 እስከ 4 ድረስ በቤጂንግ በሚካሄደው በቻይና አፍሪካ ፎረም ላይ እንደሚሳተፉ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ፍፁም አረጋ አስታውቀዋል። ከፎረሙ ጎን ለጎንም ከቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂን ፒንግ እና ከጠቅላይ ሚኒስትር ሊ ኪ ኪያንግ ጋር ተገናኝተው ይወያያሉ ተብሎ ነው የሚጠበቀው። እንደ ፅህፈት ቤት ሀላፊው ገለፃ ቻይና ቀዳሚዋ የኢትዮጵያ የንግድ አጋር እና የቀጥታ […]