loading
በድሬዳዋ ሲካሄድ የቆየው የሶማሌ ክልል የህዝብ ተወካዮች የጋራ የምክክር መድረክ የህዝቦችን ሃሳብ ያንጸባረቀ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቀቀ።

በድሬዳዋ ሲካሄድ የቆየው የሶማሌ ክልል የህዝብ ተወካዮች የጋራ የምክክር መድረክ የህዝቦችን ሃሳብ ያንጸባረቀ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቀቀ። ለሶስት ቀናት በቆየውና የሶማሌ ክልል ህዝብ የመልካም አስተዳደር ጥያቄ አጀንዳውን አድርጎ ሲካሄድ የቆየው ስብሰባ ባለ 7 ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቋል። የክልሉ የህዝብ ተወካዮች በክልሉ በሰው ህይዎት እንዲሁም በመንግስት ንብረት ላይ ጉዳት እየደረሰ መሆኑን በመግለጽ ድርጊቱ በአስቸኳይ ሊቆም […]

የ ኮድ 3 አጋዥ ታክሲ ባለቤቶች በሰልፍ አቤቱታ እያቀረቡ ነው ።

“ጥያቄአችን ካልተመለሰ ስራ እናቆማለን” ብለዋል ። በአዲስ አበባ ከተማ በአጋዥ ታክሲ ትራንስፖርት አግልግሎት ላይ የተሰማሩ ኮድ 3 ሚኒባስ ተሽከርካሪ ባለንብረቶች 22 አካባቢ በሚገኘው የአዲስ አበባ መንገድ ትራንስፖርት ፅህፈት ቤት ፊትለፊት አቤቱታ ለማቅረብ ስራ አቁመው ተሰልፈዋል። የተቃውሞው መነሻ “የተተመነው የታክሲ ታሪፍ ከተሰጠን ስምሪት ርቀት ጋር ባለመጣጣሙ ለኪሳራ እየዳረገን ስለሆነ ይሻሻልልን” የሚል ነው። በአሁኑ ሰአት በመቶዎች የሚቆጠሩ […]