loading
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንን ሁለቱም ፓትርያርኮች በእኩል የአባትነት ክብር እንዲያገለግሉ ተወሰነ።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንን ሁለቱም ፓትርያርኮች በእኩል የአባትነት ክብር እንዲያገለግሉ ተወሰነ። ከባለፈው ሰኞ ጀምሮ ሲካሄድ የቆየውን የሰላምና የእርቅ ጉባዔው ተከትሎ የተወሰኑ ውሳኔዎች ይፋ ሆነዋል። በዚህ መሰረት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በአንድ የቅዱስ ሲኖዶስ አመራር እንድተመራ የተወሰነ ሲሆን፥ በሁለቱም ሲኖዶሶች የተላለፈው ቃለ ውግዘት በጋራ ምልዓተ ጉባኤ ይፈታል ተብሏል። የሁለቱም ቅዱሳን ፓትርያርኮች ስም ቤተ ክርስቲያን ባለችበት ዓለም […]